Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለተቸገሩ ወገኖች ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ የበዓል ስጦታና ማዕድ ማጋራቱን አስታወቀ፡፡ ዛሬ "በጎነት ለሀገር" በሚል መሪ ሐሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ የበጎነት ቀን መልካም ተግባራትን በማድረግ እየተከበረ ነው፡፡ የውጭ ጉዳይ…

የኢትዮጵያን ታላቅነት የሚመጥን አየር ኃይል የመገንባት ስራ በተጠናከረ መልኩ ይቀጥላል – ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ታላቅነት የሚመጥን ዘመናዊና አስተማማኝ አየር ኃይል የመገንባት ስራ በተጠናከረ መልኩ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር ኃይል በተቋሙ ለረጅም ዓመታት ላገለገሉና የላቀ…

በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ላይ ሲነሱ ለነበሩ ቅሬታዎች ዋናው ምክንያት የፓስፖርት ዕጥረት ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ላይ በተገልጋዮች ሲነሱ ለነበሩ ቅሬታዎች ዋናው ምክንያት የፓስፖርት ህትመት ዕጥረት መሆኑን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ገልጿል፡፡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ባለፉት…

በጎነት መልሶ ለራስ የሚከፍል በመሆኑ ሁሉም ዜጋ የዕለት ተለት ተግባሩ ሊያደርገው ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎነት መልሶ ለራስ የሚከፍል በመሆኑ ሁሉም ዜጋ የዕለት ተለት ተግባሩ አድርጎ በችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን መርዳት አለበት ሲሊ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጳጉሜ 3 የበጎነት…

የበጎነት ቀንን አስመልክቶ በኦሮሚያ ርዕሰ መስተዳድር ፅ/ቤት የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 3 የበጎነት ቀንን አስመልክቶ በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ፅ/ቤት የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡   መድረኩ በቡሳ ጎኖፋ፣ በኦሮሚያ ገንዘብ ቢሮ እና በክልሉ ርዕስ መስተዳድር ፅ/ቤት እንደተዘጋጀ ተገልጿል፡፡   በውይይቱ…

የበጎነት ቀን በጋምቤላ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጎነት ቀን በጋምቤላ ክልል "በጎነት ለሀገር" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ በጎ ተግባራትን በማከናወን፣ ለሀገርና ለወገን የሚበጀውን በማድረግ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ ያለው ለሌለው በማካፈልና የተቸገሩ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከ424 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ424 ሺ 689 ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ነዋሪዎች በዛሬው እለት ማዕድ አጋርተዋል። ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ዛሬ ከ424 ሺህ በላይ የሚሆኑ አቅመ ደካሞችና የሀገር ባለውለታዎች እንዲሁም…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከግብፅ አቻው ጋር ጨዋታውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ከግብፅ አቻው ጋር ዘሬ ምሽት ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ አስቀድሞ ከአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ ውጪ መሆኑን ያረጋገጠው ብሔራዊ ቡድኑ÷ መርሐ ግብሩን ለማከናነወን ከቀናት በፊት ካይሮ መግባቱ ይታወሳል፡፡…

በጎነት ኢትዮጵያውያንን ፈታኝ ሁኔታዎችን አሻግሮ ዛሬ ላይ ያደረሳቸው እሴት ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎነት ለኢትዮጵያውያን የአብሮነታቸው ድልድይ፣ የትስስራቸው ገመድ ሆኖ ብዙ ፈታኝ ሁኔታዎችን አሻግሮ ዛሬ ላይ ያደረሳቸው ትልቅ እሴት ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፍጆታ እቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲቀርቡ ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲስ ዓመት በዓል የፍጆታ እቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለሕብረተሰቡ እንዲደርሱ አስፈላጊው ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ገሌቦ ጎልቶሞ÷ ለዘመን መለወጫ በዓል የመሰረታዊ ፍጆታ…