የማረሚያ ቤቶችን ሥራ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ባለድርሻ አካላት በትብብር እንዲሰሩ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል እና የክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
ጉባዔው የማረሚያ ተቋማት ሪፎርም ማስቀጠል፣ የማረም፣ ማነፅና የተሃድሶ ልማት አገልግሎት ውጤታማነት እና የሕግ የታራሚዎችን ሰብዓዊ…