የዓድዋ ድል ለመላው ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ፋና ወጊ እንድንሆን ያደረገ ደማቅ የታሪክ አሻራችን ነው – አለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በመደመር እሳቤ ለአፍሪካና ለዓለም ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ፋና ወጊ እንድንሆን ያደረገ ደማቅ የታሪክ አሻራችን ነው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ።
"ዓድዋ የመደመር ተምሳሌታዊ…