Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል ለመላው ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ፋና ወጊ እንድንሆን ያደረገ ደማቅ የታሪክ አሻራችን ነው – አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በመደመር እሳቤ ለአፍሪካና ለዓለም ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ፋና ወጊ እንድንሆን ያደረገ ደማቅ የታሪክ አሻራችን ነው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ።   "ዓድዋ የመደመር ተምሳሌታዊ…

ኢትዮጵያና ኬንያ በቀጣናው ሰላምና ደህንነትን ማረጋገጥ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ሰላምና ደህንነትን ማረጋገጥና የኢኮኖሚ ትብብርን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…

የዓድዋ ድል መታሠቢያ በዓልን ለማክበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የጋራ ግብረ ሃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 128ኛው የዓድዋ ድል መታሠቢያ በዓልን ለማክበር የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ፍፁም ሠላማዊ እንዲሆኑ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ። የፀጥታና ደህነት የጋራ ግብረ ሃይሉ የካቲት…

በ50 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባ የሎጂስቲክስ አገልግሎትን የሚያቀላጥፍ ቴክኖሎጂ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ50 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባው የሎጂስቲክስ አገልግሎትን ቀልጣፋ ያደርጋል ተብሎ የታመነበት ቴክኖሎጂ ተመርቋል፡፡ ቴክኖሎጂው ለኢ-ኮሜርስ ሸቀጦች እንዲሁም ለፖስታ እና ጥቅል መልእክቶች የሎጂስቲክስ አገልግሎትን ቀልጣፋ ያደርጋል ተብሎ…

አዋሽ ባንክ ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የ70 ሚሊየን ብር አክሲዮን ገዛ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ለፋይናንስ ተቋማት ባመቻቸው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ የአክሲዮን ግዢ እድል መሠረት አዋሽ ባንክ የ70 ሚሊየን ብር አክሲዮን መግዛቱ ተገለጸ። የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፀሀይ ሽፈራው፥ “በካፒታል ገበያ የአክሲዮን አባል…

ኢትዮጵያና ኬንያ የነበራቸውን የቀደመ ግንኙነት የሚያጠናክር ሥራ እየተሰራ ነው – አምባሳደር ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት በኩል ኢትዮጵያና ኬንያ የነበራቸውን የቀደመ ግንኙነት የሚያጠናክር ሥራ እየተሰራ ነው ሲሉ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ተናገሩ፡፡   ሀገራቱ ረጅም ዕድሜ ያለው ልዩ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዳላቸው ገልጸው፤…

የአማራ ክልልን ወቅታዊ ሁኔታ በመረዳት ባለሃብቶች ሰላምን ለማረጋገጥ ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ ከሚገኙ ባለሃብቶች ጋር በክልሉ ሰላም እና ልማት ዙሪያ እየተወያዩ ነው፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ÷ በክልሉ ባለፉት 8 ወራት በነበረው ግጭት ከፍተኛ የሰብዓዊ ጉዳት እና የክልሉ ሕዝብ…

የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 658 የቅድመ አንደኛ ደረጃ መምህራን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ በደብረብርሀን እና በአሰላ የመምህራን ማሰልጠኛ ተቋማት ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 658 የቅድመ አንደኛ ደረጃ መምህራን በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሁለገብ አዳራሽ አስመርቋል። ለሁለት ዓመታት ትምህርታቸውን…

የሁለት ውሃዎች ዐቢይ ስትራቴጂ መጽሐፍ ምረቃ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ዋልታ እና የሁለት ውሃዎች ዐቢይ ስትራቴጂ መጽሐፍ ምረቃ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት እና በአዲስ ዋልታ በጋራ የተዘጋጀው የሁለት ውሃዎች ዐቢይ…

የፖላንድ የሕክምና ባለሙያዎች በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ ሕክምና እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖላንድ የሕክምና ባለሙያዎች ልዑክ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ የሕክምና አገልግሎተ እየሰጠ ነው፡፡ በልዑካኑ ውስጥ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና ፣ የዩሮሎጂ ሕክምና ፣ የኒውሮ ሰርጀሪ ሕክምና ፣ የሰመመንና የነርስ ባለሙያዎች ቡድን…