Fana: At a Speed of Life!

የማህፀን ጫፍ ካንሰር ምንነት፣ መንስኤና መከላከያው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህፀን ጫፍ ካንሰር ማለት በማህፀን ጫፍ ላይ ያልተለመደ የህዋስ እድገት ሲከሰትና ይህም በመላው የማህፀን ጫፍ አካባቢ ሲዛመት ነው፡፡ ለማህፀን በር ካንሰር ተጋላጭ የሚሆኑት እነማን ናቸው? ማንኛውም የግብረ ስጋ ግንኙነት ፈጽማ…

ዓለም በ2050 በዓየር ንብረት ለውጥ 12 ነጥብ 5 ትሪሊየን ዶላር ታጣለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም በ2050 በዓየር ንብረት ለውጥ ምክንያት 12 ነጥብ 5 ትሪሊየን ዶላር እንደምታጣ ተገለጸ፡፡ ሪፖርቱ የወጣው በዓለም የምጣኔ ሐብት ጉባዔ ላይ መሆኑንም ስፑትኒክ አስነብቧል፡፡ በተጠቀሰው ዓመት የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ የ14 ነጥብ 5…

ናሚቢያ ቱኒዚያን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ 5 ጨዋታ ናሚቢያ ቱኒዚያን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈች፡፡ ናሚቢያን አሸናፊ ያደረገችውን ግብ ሆቶ በ88ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ በዚሁ ምድብ የሚገኙት ማሊና ደቡብ አፍሪካ ምሽት 5 ሰዓት…

የነዳጅ ድጎማ መጠን ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ስጪ በሆኑ ተሽከርካሪዎች ላይ የነዳጅ ድጎማ መጠን ላይ በተደርገ ማሻሻያ ቀደም ሲል ሲሰጥ ከነበረው የድጎማ መጠን ዝቅ አንዲል መደረጉን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። የነዳጅ ድጎማ መጠን ላይ ማሻሻያ…

ክልሎቹ የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰድን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆኑን የኦሮሚያ እና አማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮዎች ገለጹ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ የዋጋ ግሽበቱን ለማረጋጋት አምራቹ እና ሸማቹ በቀጥታ የሚገናኙበትን አዳዲስ የገበያ…

የኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ ስምምነት የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ነው – አምባሳደሮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር ያደረገችዉ የመግባቢያ ስምምነት የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲያዊ ስኬት መሆኑን በተለያዩ ሀገራት የኢትየጵያ አምባሳደሮች ገለፁ፡፡ አምባሳደሮቹ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ስለመግባቢያ ስምምነቱ ተገቢዉን…

ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት የሚደረጉ ኃላፊነት የጎደላቸውን እንቅስቃሴዎች እንደማይታገስ ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወቅት እና አጋጣሚዎችን እየጠበቁ ሃሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ህዝቡን ለማሸበር እና የፖሊስ ሰራዊቱን ለመከፋፈል የሚደረጉ ሃላፊነት የጎደላቸውን እንቅስቃሴዎች እንደማይታገስ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፖሊስ አዲስ አበባን የሁከትና የብጥብጥ…

የሶማሌ ክልል ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት የ2016 በጀት አመት 9ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በዛሬው እለት በተካሄደው የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ…

በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የፍርድ ቤት ዳኛ ላይ ለተጨማሪ ማጣሪያ 14 ቀን ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የፍርድ ቤት ዳኛ ላይ ለተጨማሪ ማጣሪያ 14 ቀን መፈቀዱ ተገለጸ፡፡ ለፖሊስ የተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው። ተጠርጣሪው የአዲስ አበባ ፍርድ ቤት…

ቡርኪናፋሶ በተጨማሪ ሰዓት ባስቆጠረችው ግብ ሞሪታኒያን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ 4 የማጣሪያ ጨዋታ ቡርኪናፋሶ በተጨማሪ ሰዓት ባስቆጠረችው ግብ ሞሪታኒያን 1 ለ 0 አሸነፈች። ለቡርኪናፋሶ የማሸነፊያ ግብን በርትራንድ ትራኦሬ በ96ኛው ደቂቃ ላይ ማስቆጠር ችሏል፡፡ በአፍሪካ ዋንጫ በምድብ 5…