Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓድዋ ድልን አስመልክቶ ሀገር አቀፍ ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ‘‘ዓድዋ የህብረ ብሄራዊነት ድምቀት የአንድነት ውጤት’’ በሚል ሀገር አቀፍ ውይይት እያካሄደ ነው። ውይይቱ 128ኛውን የዓድዋ ድል ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን ÷ የተለያዩ ፅሁፎችም ቀርበዋል፡፡ የአዲስ አበባ…

አይኦኤም ከፍልሰት ተመላሽ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት (አይኦኤም) ኢትዮጵያ ከፍልሰት ተመላሽ ዜጎችን ጥበቃና መልሶ ለማቋቋም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከአይኦኤም የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና…

አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ልጆችን ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን ኮሰኮል ቀበሌ ነዋሪ የሆነች አንዲት እናት በአንድ ጊዜ አራት ሕጻናትን ተገላገለች፡፡ ከአራቱ ሦስቱ ወንዶች መሆናቸውም ተመላክቷል፡፡ ሕጻናቱ በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል የእናቶችና ጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ክፍል…

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ የኢትዮጵያን ገፅታ ከፍ ባደረገ መልኩ መካሄዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት 37ኛው መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ እና 44ኛው የአስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ የኢትዮጵያን ክብርና ገፅታ ከፍ ባደረገ መልኩ ማስተናገድ መቻሉ ተገለጸ፡፡ የአፍሪካ ሕብረት 37ኛው መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ እና 44ኛው የአስፈፃሚዎች…

በኦሮሚያ ክልል 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ሔክታር በበጋ መስኖ ስንዴ መልማቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጋ መስኖ ስንዴ 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ሔክታር በመስኖ ስንዴ መልማቱን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከ105 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይገኛል…

አምባሳደር ኤርቪን ጆሴ ማሲንጋ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጆሴ ማሲንጋ የተመራ ልዑክ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋናው መስሪያ ቤት ጉብኝት አደረገ። ከጉብኝቱ በኋላም ልዑኩ ከአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው እና የአየር መንገዱ ማኔጅመንት አባላት ጋር…

ኮርፖሬሽኑ ከዓለም ባንክ ጋር የሚያከናውናቸውን ተግባራት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በተለያዩ ተቋማዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከዓለም ባንክ ጋር እያከናወናቸው የሚገኙ የጋራ ተግባራትን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል። የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከዓለም ባንክ የስራ…

ቻይና የሰራችው 2ኛው ግዙፍ መርከብ በፈረንጆቹ 2026 ለአገልግሎት ይበቃል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና 2ኛው በሀገር ውስጥ የተገነባ ግዙፍ የመዝናኛ መርከብ በመገጣጠም ላይ ሲሆን በፈረንጆቹ 2026 መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ የሻንጋይ ዋይጋኦኪዮ መርከብ ግንባታ ኩባንያ አስታውቋል።   በፈረንጆቹ 2026 መጋቢት ወር መጨረሻ ላይ…

ኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ የ10 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ የ10 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና በኢትዮጵያ የኔዘርላንድስ አምባሳደር ሄንክ ያን ባከር ተፈራርመዋል። ድጋፉ በሞጆ ደረቅ ወደብ…