Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ከፈረንሳይ የልማት ድርጅት ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማና መሰረት ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑካን ቡድን ከፈረንሳይ የልማት ድርጅት ተወካዮች ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይታቸውም÷ ለኢትዮጵያ ጠቃሚ የሆኑ ተጨማሪ የትብብር ፕሮጀክቶችን በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡…

በሊባኖስ ያሉ ኢትዮጵያውያንን መብት ለማስጠበቅ ያለመ ስምምነት እንዲጸድቅ ለምክር ቤት ተመራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያውያንን መብት ለማስጠበቅ ብሎም ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን ለማጠናከር እንደሚረዳ የታመነበት ስምምነት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤትም የስምምነቱ መፈረም በሊባኖስ  ለሚገኙ…

ዜጎች የዲጂታል ክሕሎታቸውን ለሰላም ግንባታ ማዋል እንደሚገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች የዲጂታል ክሕሎታቸውን ለሰላም ግንባታ ማዋል እንደሚገባቸው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ሁሪያ አሊ ገለጹ፡፡ የቀድሞው ፌስቡክ የአሁኑ ሜታ ኩባንያ ያዘጋጀው የዲጂታል ክሕሎትና የሰላም ግንባታ አስፈላጊነት ላይ ያተኮረ ውይይት በአዲስ…

ሩሲያ በማሊ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲራዘም በፈረንሳይ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በማሊ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲራዘም ፈረንሳይ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ያቀረበችውን የውሳኔ ሃሳብ ሩሲያ ውድቅ አድርጋለች፡፡ በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ማሊ ወታደራዊ ጁንታ በሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ባቦከር ኬታ መፈንቅለ መንግስት…

አዱሱን አመት ስንቀበል ልምዶችን በመቀመር ለተጨማሪ ስኬት የሚያዘጋጁንን ሁኔታዎች በመጠቆም ይሆናል – መንግስት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዱሱን አመት ስንቀበል ለስኬት ያበቁንን ልምዶችና እሴቶች በመቀመር፣ ለተጨማሪ ስኬት የሚያዘጋጁንን ቀሪ ፈተናዎችን በድል ለማጠናቀቅ የሚያስችሉ ሁኔታዎችን በመጠቆም ይሆናል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽ…

የመንግስት ዲጂታል የግዥ ካርድ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጋራ ፕሮጀክት የሆነው የመንግስት ዲጂታል የግዥ ካርድ ይፋ ሆነ። የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖን ጨምሮ የመንግስት ተቋማት…

የብሔራዊ ባንክ ገዢ ከአውሮፓ ኅብረት ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምኅረቱ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ተወካይ አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ ውይይቱ አሁን ላይ ኢትዮጵያ በምትከተለው የገንዘብ ፖሊሲ ላይ ያተኮረ መሆኑን የባንኩ መረጃ…

በድሬዳዋ ለተመዘገቡ ታሪካዊ ቅርሶች ዕውቅና ተሠጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ 56 የተመዘገቡ ታሪካዊና ጥንታዊ ቅርሶች ዕውቅና ተሰጥቷል፡፡ ዕውቅና የተሠጠው በኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣንና በአስተዳደሩ የባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አማካኝነት ነው፡፡ ዕውቅና ከተሰጣቸው ቅርሶች መካከልም÷…

አምባሳደር ምሥጋኑ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ክሪስ ኒኮይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች እያደረገ…