Fana: At a Speed of Life!

የብልፅግና ፓርቲ የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሦስት ቀናት የሚቆየው የብልፅግና ፓርቲ የሥድስት ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በመርሐ ግብሩ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህን ጨምሮ የክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በመድረኩ አቶ አደም…

አምባሳደሮች ስለኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፖሊሲና ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ዓመታዊ ስብሰባ በ‘ኢትዮጵያ ታምርት’ ሀገራዊ ንቅናቄ እና በአዲሱ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ላይ ተወያዩ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል የንቅናቄው እና የፖሊሲውን…

ቻይና ከ4 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ የፈጠራ ባለቤትነት በመያዝ የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በፈረንጆቹ 2023 መጨረሻ ወደ ከ4 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ የፈጠራ ባለቤትነትን በመያዝ የመጀመሪያዋ ሀገር መሆን መቻሏ ተገልጿል፡፡ ይህም ከዓመት ዓመት በ22 ነጥብ 4 በመቶ እያደገ መምጣቱን ተከትሎ በዓለም የመጀመሪያዋ ሀገር…

ኢትዮጵያ የተዘጋባት በር በመከፈቱ ለዘርፉ ትልቅ ዕድል ነዉ – አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተዘጋባት በር በመከፈቱ ለዘርፉ ትልቅ ዕድል መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ የሴክተር አፈጻጸም በወላይታ ሶዶ ከተማ…

የአርብቶ አደሩን ኑሮ ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ እንዲጠናከር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የአርብቶ አደሩን ኑሮ ለማሻሻል በሚደረገው ርብርብ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ሊጠናከር እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። “አርብቶ አደርነት የምሥራቅ አፍሪካ ኅብር ቀለም” በሚል መሪ ሐሳብ…

በመዲናዋ ክልከላ በተደረገባቸው መንገዶች ላይ በሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልከላ በተደረገባቸው መንገዶች ላይ ሕጉን ጥሰው በሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ገለጸ። ከሰሞኑ ከቦሌ ዓለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እስከ ፓርላማ ድረስ ያለው መንገድ ለሞተር ሳይክል…

ሰው ሠራሽ አስተውኅሎት 60 በመቶ ያደጉ ሀገራት ሥራ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ሠራሽ አስተውኅሎት ባደጉ ሀገራት 60 በመቶ በሚሆነው ሥራ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖውን እንደሚያሳርፍ ተነግሯል፡፡ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ማኔጂንግ ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጄቫ ከአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ጋር ባደረጉት ቆይታ ይህን…

ለ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን የቱሪስት መስህቦችን ለማስጎብኘት ዝግጅት ማድረጉን የአማራ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ለሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን በአማራ ክልል የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለማስጎብኘት ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ ጣሂር መሃመድ እንደገለጹት÷ በውጭ የሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን…

የጨጓራ ሕመም

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨጓራ ሕመም ከተለመደው የጨጓራ አሲድ መጠን በላይ መከሰትን ተከትሎ ከሚመጣው ከምግብ በኋላ ምቾት ማጣት ስሜት ውጪ እንደመነሻውና የእድሜ ደረጃ የተለያዩ መገለጫዎች አሉት፡፡ የጉበት፣ የጨጓራ እና የአንጀት ሕክምና ስፒሻሊስት ፕሮፌሰር አባተ በኒ…

በአፍሪካ ዋንጫ ካሜሮን እና ጊኒ  በአቻ ውጤት ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ካሜሮን እና ጊኒ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። የካሜሮንን ብቸኛ ግብ ማሪ ማግሪን ሲያስቆጥር ÷ የጊኒን ደግሞ ሞሃመድ ባዮ አስቀጥሯል፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታ መርሐ- ግብር ሲቀጥል ምሽት 5…