የሀገር ውስጥ ዜና በ6 ወራት ውስጥ ብቻ 1 ሺህ 358 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን አጥተዋል ተባለ Feven Bishaw Feb 28, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት 1 ሺህ 358 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን አጥተዋል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታዋ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕንዳውያን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ለዜጎች የስራ እድል በመፍጠር 2ኛ ደረጃን ይይዛሉ – አቶ መላኩ አለበል Meseret Awoke Feb 28, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከ75 ሺህ ለሚበልጡ ኢትዮጵያውያን የስራ እድል በመፍጠር ሕንዳውያን ሁለተኛ ደረጃን የያዙ የውጭ ባለሃብቶች ናቸው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት አቅምና አማራጭ ለሕንድ ባለሀብቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና 128ኛው የዓድዋ ድል በድምቀት ይከበራል – ጀኔራል አበባው ታደሰ ዮሐንስ ደርበው Feb 28, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 128ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ክብረ በዓል በድምቀት እንደሚከበር የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ ገለፁ። የበዓሉ አዘጋጅ ኮሚቴዎችን ሪፖርት ያዳመጡት ጀኔራል አበባው÷ 128ኛው የዓድዋ ድል ፒያሳ በሚገኘው…
ጤና ከአንዲት 40 ዓመት ሴት 1 ነጥብ 2 ኪሎ አካባቢ የሚመዝን እንቅርት ተወገደ Meseret Awoke Feb 28, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ከአንዲት የ 40 ዓመት ሴት በግምት 1 ነጥብ 2 ኪሎ ግራም አካባቢ የሚመዝን እንቅርት መወገዱ ተገለፀ፡፡ ታካሚዋ በአሁን ሰዓት በመልካም ጤንነት ላይ እንደምትገኝ የሆስፒታሉ መረጃ ያመላክታል፡፡
Uncategorized ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥር የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Melaku Gedif Feb 28, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥራ የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ በሀገር ውስጥ ጉዳይ ዘገባ ለመስራት ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ…
የዜና ቪዲዮዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ Amare Asrat Feb 28, 2024 0 https://www.youtube.com/watch?v=zREmsgabxfo
የሀገር ውስጥ ዜና 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Meseret Awoke Feb 28, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴሬሽን ም/ቤትና የፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ Shambel Mihret Feb 28, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ም/ቤት እና የፌዴራል ፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት በተለያዩ የጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በስምምነቱ ወቅት እንዳሉት÷የተቋማቱ በጋራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሂደት ሁሉን አቀፍ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ ነው – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) Tamrat Bishaw Feb 28, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሂደት ሁሉን አቀፍ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ እንደሆነ የፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የፍትህ ሚኒስትሩ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በጄኔቫ በጀመረው 55ኛ መደበኛ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የኔቶ ወታደሮች በዩክሬን የሚሰማሩ ከሆነ ውስብስብ ሁኔታ ሊከተል እንደሚችል ሩሲያ አስጠነቀቀች Mikias Ayele Feb 28, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን (ኔቶ) ወታደሮች በዩክሬን የሚሰማሩ ከሆነ ዓለም እጅግ ውስብስብ ሁኔታ ልታስተናግድ እንደሚችል አስጠንቅቃለች። ሩሲያ ይህን ያለችው የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በፓሪስ በተካሄደው የአውሮፓ መሪዎች…