Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ- አውሮፓ ህብረት ግንኙነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአውሮፓ ሕብረት የወዳጅነት ቡድን ከአውሮፓ ህብረት ጋር ያለውን የቆየ መልካም ግንኙነት የበለጠ በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል፡፡ የወዳጅነት ቡድኑ አባላት በኢትዮጵያ የአውሮፓ ሕብረት ተወካይ አምባሳደር…

ከ188 ሺህ በላይ በሚሆኑ የወንጀል ምርመራ መዝገቦች ላይ ውሳኔ ተሰጥቷል – ፍትሕ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ188 ሺህ በላይ በሚሆኑ የወንጀል ምርመራ መዝገቦች ላይ ውሳኔ መስጠቱን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታወቀ። በፍትሕ ሚኒስቴር አዘጋጅነት 4ኛው የፍትሕ ሚኒስቴር፣ የክልሎች ፍትሕ ቢሮዎችና የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ ጭማሪ ተደረገ

አዲሰ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዛሬ ጀምሮ ለአንድ ወር የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ ይፋ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ የዓለም ነዳጅ ዋጋ ከሚያዝያ ወር 2015 ጀምሮ እስከሰኔ ወር መጨረሻ ድረስ አንጻራዊ…

ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በተከናወኑ ስራዎች ውጤት ተመዝግቧል – አቶ ብናልፍ አንዷለም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላምን ለማስፈን በተከናወኑ ሥራዎች የህዝቦች አንድነት እንዲጠናከር ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዷለም ገለጹ። በመድረኩ የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዷለም እንደገለጹት ÷ እንደሀገር ዘላቂ ሰላም ለማስፈን እና በማህበረሰቡ ውስጥ…

አቡዳቢ ለ“ብሪክሱ” የጋራ ባንክ ካፒታል እንደምትለቅ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የ“ብሪክስ” ሀገራት በጋራ ዕውን ላደረጉት “ኒው ዴቬሎፕመንት ባንክ” (ኤን.ዲ.ቢ) ተጨማሪ ካፒታል እንደምትለቅ ይፋ አደረገች፡፡ እንደ ሀገሪቷ የኢኮኖሚ ሚኒስትር አብደላ ቢን ቱቅ አል ማርሪ ÷ አቡዳቢ አባልነቷን ተጠቅማ…

የህዝብን መሠረታዊ ጥያቄዎች ለይተን በቅደም ተከተል ለመፍታት እንሰራለን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የህዝብን መሠረታዊ ጥያቄዎች ለይተን በቅደም ተከተል ለመፍታት እንሰራለን” ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ካቢኔ በክልሉ ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ ርዕሰ…

ከሐሰተኛና ሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ቢራ ሰፈር በግለሰብ መኖሪያ ቤት 200 ሺህ ሐሰተኛ ብር እና 700 የአሜሪካ ዶላር ተይዟል፡፡ ከዚሁ ወንጀል ጋር በተያያዘም ሁለት ተጣርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራው እየተጣራ መሆኑን…

ዓባይ ባንክ አ.ማ እና ሳፋሪኮም ኤምፔሳ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓባይ ባንክ አ.ማ ከሳፋሪኮም ኤምፔሳ ጋር ስትራቲጂክ የሥራ አጋር በመሆን አብረው ለመሥራት  የሥራ  ስምምነት ውል ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱም ዓባይ ባንክ የሳፋሪኮም ኤምፔሳ ሱፐር ኤጀንት በመሆን የሞባይል ባንኪንግ እና የኤጀንት ባንኪንግ ሥራዎችን…

በኤሌክትሮኒክ ንግድ ለሚሳተፉ ድርጅቶች ምቹ የስራ ከባቢ ለመፍጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤሌክትሮኒክ ንግድ ለሚሳተፉ ድርጅቶች ምቹ የስራ ከባቢን ለመፍጠር መንግስት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በኤሌክትሮኒክ ንግድ ዘርፍ የሚያጋጥሙ ችግሮች እና ሊወሰዱ በሚገባቸው መፍትሄዎች ላይ ያተኮረ…

በአማራ ክልል ለሽብር ወንጀል ሲዘጋጁ በቁጥጥር ስር ውለዋል የተባሉ 22 ተጠርጣሪዎች ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የጦር መሳሪያዎችን በመያዝ ለሽብር ወንጀል ሲዘጋጁ በቁጥጥር ስር ውለዋል የተባሉ 22 ተጠርጣሪ ግለሰቦች ላይ የሽብር ወንጀል ክስ ተመሰረተ፡፡ ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ ፀረሽብርና የህገመንግስት…