Fana: At a Speed of Life!

የእስራኤል ልዑካን በተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመምከር ወደ ኳታር አቀኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ባለስልጣናት በጋዛ የተኩስ አቁም እና ታጋቾችን የመልቀቅ ስምምነት ላይ ለመምከርት ወደ ኳታር ማቅናታቸው ተገልጿል፡፡   እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ደቡባዊ ጫፍ በምትገኘው ራፋህ ላይ ጥቃት ለማድረስ የምትሰነዝረውን ዛቻ…

የኤቨርተን ቅጣት ወደ 6 ነጥብ ዝቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሦስት ወራት በፊት 10 ነጥብ ተቀንሶበት የነበረው ኤቨርተን ቅጣቱ ወደ 6 ነጥብ ዝቅ ተደርጎለታል፡፡ ኢቨርተን ነጥቡ ከመቀነሱ በፊት በሊጉ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጦ የነበረ ሲሆን ከቅጣቱ በኋላ ወደ 19ኛ ደረጃ እንደወረደና ይህም በቡድኑ ውስጥ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከጁሊየስ ጋርቬይ (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ትግል ቀደምት አቀንቃኝ ማርከስ ጋርቬይ ልጅ ጁሊየስ ጋርቬይ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ታዬ÷ ማርከስ ጋርቬይ ለፓን-አፍሪካኒዝም ንቅናቄ እና ለጥቁር ሕዝቦች…

በዓድዋ የነጭ ወረራን ለመከላከል የተደረገው ተጋድሎ ለጥቁር ሕዝቦች የመብት ትግል ፋና ወጊ ነበር- ጁሊየስ ጋርቬይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታዋቂው ጃማይካዊ ዓለም አቀፍ የጥቁር ሕዝቦች መብት ታጋይና ፓን አፍሪኪኒስት ማርከስ ጋርቬይ ልጅ ጁሊየስ ጋርቬይ (ዶ/ር) የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በተመለከቱት ነገር እጅግ እንደተገረሙ መናገራቸውን የአዲስ አበባ…

የአየር መንገዱ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል-1 ከነገ ጀምሮ ክፍት ይሆናል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል-1 ከነገ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡ የአየር መንገዱ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል-1 ከእድሳትና የማስፋፋት ስራ ሙሉ…

የተሃድሶ ስልጠና ላጠናቀቁ የቀድሞ ልዩ ኃይል አባላት የአቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የቀድሞ ልዩ ሀይል አባላት የነበሩት የተሠጣቸውን የተሀድሶ ስልጠና ወስደው ላጠናቀቁና በደሴ ከተማና በደቡብ ወሎ ዞን ለተመደቡ የፀጥታ አባላት አቀባበል ተደረገላቸው። በአቀባበል ሥነ-ስርዓቱ የደቡብ ወሎና የደሴ ከተማ ኮማንድ ፖስት…

 በአማራ ክልል በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ሶስት አዳሪ ት/ቤቶች እንደሚገነቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ሶስት አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንደሚገነቡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እና የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ  ከንቲባ ባዩህ አቡሃይ በጎንደር ከተማ የአዳሪ ት/ቤት…

የዲጂታል ኢትዮጵያ ሳምንት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የዲጂታል ኢትዮጵያ ሳምንት "የጋራ ጥረታችን ለዲጂታል ኢትዮጵያችን" በሚል መሪ ሐሳብ መካሄድ ጀመረ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ይሽሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር) በዚህ ወቀት ባደረጉት ንግግር፥ ከ526 በላይ የመንግሥት…

ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ሐረሪ፣ ጋምቤላ ክልሎች እና ከድሬዳዋ ከተማ የተውጣጡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸው ወቅትም የዓድዋ ድል መታሰቢያ መታሰቢያ የድሉ ባለቤት የሆኑ…

ተቋርጦ የቆየው የደምቢ ዶሎ አውሮፕላን ማረፊያ ዳግም ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6 ዓመታት ተቋርጦ የቆየው የደምቢ ዶሎ አውሮፕላን ማረፊያ ዳግም የበረራ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ ወደ ደንቢዶሎ ከተማ በሳምንት ሦስት…