Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች ቀብሪደሃር ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች በሶማሌ ክልል ነገ የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራት ቀብሪደሃር ገብተዋል፡፡ አመራሮቹ ቀብሪደሃር ሲደርሱ የክልልና የዞን አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ማኅበረሰብ አቀባበል…

ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ነገ የሚካሄደውን የሕዝብ ውይይት ለመምራት ጋምቤላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች ነገ የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራት ጋምቤላ ከተማ ገብተዋል፡፡ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎቹ ጋምቤላ ሲደርሱ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል…

ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ሕዝባዊ ውይይቶችን ለመምራት ሠመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት “ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ በ20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይቶች ይካሄዳሉ፡፡ በአፋር ክልል የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራትም የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ…

አቶ አወሉ አብዲና መለስ ዓለሙ ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት “ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ በ20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይቶች ይካሄዳሉ፡፡ በሶማሌ ክልል የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራትም የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ…

2ኛው ዙር የመውጫ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የመውጫ ፈተና በዛሬው ዕለት በጤና መርሐ-ግብሮች መሰጠት መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዛሬ መሰጠት በጀመረው የመውጫ ፈተናም ጠዋት 15 ሺህ 440 ተማሪዎች በ23 የጤና መርሐ-ግብሮች መፈተና መውሰዳቸው ተገልጿል፡፡…

የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችና አምባሳደሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችን ጨምሮ በኢትዮጵያ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የካቲት 3 ቀን 2016 ዓ.ም የተመረቀው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከትናንት…

ከፍተኛ አመራሮች ሕዝባዊ ውይይቶችን ለመምራት ሐዋሳ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) እና የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ነገ የሚካሄደውን ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ለመምራት ሐዋሳ ገብተዋል፡፡ አመራሮቹ ሐዋሳ ሲገቡ የሲዳማ ክልል ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚካሄደውን የሕዝባዊ የውይይት መድረክ ለመምራት ከፍተኛ አመራሮች አርባምንጭ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ነገ የሚካሄደውን ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ለመምራት ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ በነገው ዕለት “ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና”በሚል መሪ…

ከነገ ጀምሮ የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እስከሚጠናቀቅ ለተሸከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገ ጀምሮ 37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 44ኛው የህብረቱ አስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ለተሸከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡ ጉባዔው ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ከታች…

ሕዝባዊ ውይይቶችን ለመምራት ከፍተኛ አመራሮች ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት “ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና”በሚል መሪ ሐሳብ በ20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይቶች ይካሄዳሉ፡፡ ለዚህም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ የሚካሔደውን ሕዝባዊ የውይይት…