Fana: At a Speed of Life!

በውስብስብ አሰራር ምክንያት የተገዛው ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ አልገባም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በዋናነት ስኳሩ ከተገዛበት ሀገር ውስብስብ አሰራርና ቢሮክራሲ ጋር በተያያዘ ጨረታውን ያሸነፈው ድርጅት ምርቱን ወደ ኢትዮጵያ ማምጣት አለመቻሉን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ አስታወቀ፡፡ ስኳሩ የተገዛው ከብራዚል ሲሆን ጨረታውን ያሸነፈው ድርጅት ምርቱን…

ኢትዮጵያና ብሪታንያ ወዳጅነታቸውን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ብሪታንያ የፓርላማ የወዳጅነት ቡድን አባላት የሁለቱ ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት የበለጠ ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ነጎ…

በደቡብ ክልል በ43 ወረዳዎች ኮሌራ ተከስቷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በሚገኙ 43 ወረዳዎች ኮሌራ መከሰቱን የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ጋር ቆይታ ያደረጉት የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደተናገሩት፤ በበሽታው የ60 ሰዎች…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተማሪዎች እውቀትን መገብየት አላማቸው አድርገው እንዲጓዙ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ ወደ ተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የሚሄዱ ተማሪዎች በጉዟቸው ከዲግሪ ባሻገር እውቀትን መገብየት አላማቸው አድርገው እንዲጓዙ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሳሰቡ፡፡ ሚኒስትሩ÷ በቅርቡ ወደ ተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ለሚሄዱ የነጻ…

የሽብር ስጋቶችና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከል የቀጠናው ሀገራት በትብብር መስራት እንደሚገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ቀንድ የሽብር ስጋቶችና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀጠናው ሀገራት በትብብር መስራት እንደሚገባቸው ተገለጸ ኢትዮጵያን፣ ኬኒያ፣ ሶማሊያ፣ ጅቡቲና ሲሼልስን ያካተተ እና የአገራቱ የመረጃና ደኅንነት ተቋማት ከፍተኛ…

የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች ብሔራዊ ጥቅም የሚያስቀድሙና የሕዝብን አንድነት የሚያጠናክሩ ሊሆኑ ይገባል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስቀድሙና የሕዝብን አንድነት የሚያጠናክሩ ሊሆኑ እንደሚገባ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት እና በኢትዮጵያ…

ዕጣን ተብሎ ሊሸጥ የተዘጋጀ ከ100 ከረጢት በላይ የተፈጨ እምነበረድ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከዕጣን ጋር ተደባልቆ ሊሸጥ የተዘጋጀ ከ100 ከረጢት በላይ የተፈጨ እምነበረድ በተለያዩ ቦታዎች በህዝብ ጥቆማ ተይዟል። በክፍለ ከተማው ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ቀበሌ 18 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ህብረተሰቡ ለፖሊስ በሰጠው…

የቻይና መንግስት ዜጎቹ ኢትዮጵያን እንዲጎበኟት ምክረ ሀሳብ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ዓለም ላይ ተመራጭ ከሆኑ የጎብኚ መዳረሻዎች መካከል ኢትዮጵያ አንዷ መሆኗን ገለጸ። ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ኢትዮጵያን እንዲጎበኟትም ለዜጎቹ ምክረ ሀሳብ አቅርቧል። ከተለያዩ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የክለቦች ውድድር መርሐ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2016 የክለቦች የውድድር መርሐ ግብር ይፋ ሆኗል። በዚህ መሠረት ፕሪሚየርሊጉ ኢትዮጵያ መድን ከባህርዳር ከተማ በሚያደርጉት ጨዋታ መስከረም 20 ቀን 2016 ዓ.ም ጅማሮውን ያደርጋል፡፡ በመጀመሪያው ሳምንት…

በሶማሌ ክልል ጀረር ዞን በ201 ሚሊየን ብር ለሚገነቡ ፕሮጀክቶች የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጀረር ዞን ቢለቡር ወረዳ በ201 ሚሊየን ብር ለሚገነቡ የመንገድና የውሀ ፕሮጀክቶች የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ  የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ ከቢለቡር ወረዳ ደገሀቡር  ከተማ ድረስ የሚገነባው የመንገድ ፕሮጀክት 43 ኪሎ…