ዘራፊው ሃይል ያወደማቸውን መሰረተ ልማቶች በመጠገን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ተፈጥሮ በነበረው የጸጥታ ችግር ዘራፊው ሃይል ያወደማቸውን መሰረተ ልማቶች በመጠገን ወደ ስራ ለማስገባት ርብርብ እየተደረገ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ።
በወቅታዊ ሁኔታ…