Fana: At a Speed of Life!

ዘራፊው ሃይል ያወደማቸውን መሰረተ ልማቶች በመጠገን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ተፈጥሮ በነበረው የጸጥታ ችግር ዘራፊው ሃይል ያወደማቸውን መሰረተ ልማቶች በመጠገን ወደ ስራ ለማስገባት ርብርብ እየተደረገ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በወቅታዊ ሁኔታ…

ለጽንፈኛ ቡድኑ በሚዲያና በሎጅስቲክስ ድጋፍ ያደረጉ 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተከሰተውን የጸጥታ ችግር ተከትሎ ለጽንፈኛ ቡድኑ በሚዲያ በሎጅስቲክስ ሽፋን የሰጡና ለከተማ ግዳጅ የተዘጋጁ 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ገልጿል። በቁጥጥር ስር በዋሉት ተጣርጣሪዎች…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ቪንሰንት ቢሩታን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው የሁለትዮሽና የባለ ብዙ ወገን ግንኙነት…

የጸጥታ ችግር በተከሰተባቸው የአማራ ከልል አካባቢዎች የተቋማት እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት እየተመለሰ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ ችግር በተከሰተባቸው የአማራ ከልል አካባቢዎች የአገልግሎቶች ሰጪ ተቋማት እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት እየተመለሰ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ…

ካሊክስ ኬሚካልስና ፋርማሲዩቲካልስ ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካሊክስ ኬሚካልስ እና ፋርማሲዩቲካልስ የተሰኘው የህንድ ግዙፍ ኩባንያ በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡ ኩባንያው በአለም አቀፍ ደረጃ 60 በመቶ የሚሆነውን የወባ እና የሳንባ ነቀርሳ መድሀኒት…

መንግስት በትግራይ ክልል የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ መንጋ ለመከላከል ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ መንጋ ለመከላከል የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ጠየቀ። የቢሮው የኮሙኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ሚኪኤለ ሙሩፅ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጥሎ ባለው የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን የማጠናከር ስራ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሩዋንዳ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ቪንሴንት ቢሩታን ዛሬ ጠዋት በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም…

የኢጋድ አባል ሀገራት የበረሃ አንበጣ ወረራን በጋራ እንዲቆጣጠሩ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባል ሀገራት የበረሃ አንበጣ ወረራን በጋራ እንዲቆጣጠሩ አሳስቧል። የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ጉባኤ በፈረንጆቹ ነሐሴ 9 ቀን 2023 በኬንያ ናይሮቢ…

የዋጋ ንረትን ለማርገብ የሚያስችል የገንዘብ ፖሊሲ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋጋ ንረትን ለማርገብ የሚያስችል የገንዘብ ፖሊሲ ማሻሻያ ለማድረግ መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡ የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የገንዘብ ፖሊሲ ማሻሻያዎችን በተመለከተ የባንኩ ገዥ ማሞ ምህረቱ በሰጡት መግለጫ ከቅርብ ጊዜያት…