Fana: At a Speed of Life!

የከተሞች ፎረም ከተሞች ወደሚፈለገዉ የብልፅግና መንገድ እንዲደርሱ የማድረግ ዓላማ አለው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተሞች ፎረም ከተሞች ወደሚፈለገዉ የብልፅግና መንገድ እንዲደርሱ የማድረግ ዓላማ አለው ሲሉ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። የዘንድሮ የከተሞች ፎረም "የዘመኑ ከተሞች ለኢትዮጵያ ብልፅግና" በሚል መሪ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል…

በሀገራዊ ምክክሩ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን በመለየት በጊዜ እንዲጠናቀቅ ርብርብ ሊደርግ ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ምክክሩ ትኩረት የሚሹ ዋና ዋና ጉዳዮችን በመለየት በተፈለገው ጊዜ እንዲጠናቀቅ ባለድርሻ አካላት ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አፈፃፀም ላይ የተደረገ…

በአማራ ክልል አምራች ኢንዱስትሪዎች በሙሉ ዐቅማቸው እንዲንቀሳቀሱ እየተሠራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አምራች ኢንዱስትሪዎች በሙሉ ዐቅማቸው ወደ ሥራ እንዲገቡ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን ተናገሩ፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በጎንደር ከተማ በኢንቨስትመንት መንደሮች የሚገኙ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን…

ከ8 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ ግዥ ተፈፅሞ እየተጓጓዘ መሆኑን የአማራ ክልል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም ከ8 ሚሊየን ኩንታል በላይ ግዥ ተፈፅሞ እየተጓጓዘ መሆኑን አማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አጀበ ስንሻው አስታወቁ፡፡ ተገዝቶ ወደብ ከደረሰው 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል ውስጥ 718…

በትግራይ ክልል 800 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለበጋ መስኖ ልማትና ለ2016/17 ምርት ዘመን አገልግሎት የሚውል 800 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እየተሰራጨ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር እርሻና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ኢያሱ አብርሃ (ዶ/ር) እንዳሉት÷…

ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አዲሱን የዓባይ ድልድይ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል እና የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በባሕር ዳር ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን አዲሱን የዓባይ ድልድይ እና ሌሎች የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ላይም የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ፣ የብሔራዊ መረጃ ደኅንነት…

ሩሲያ ወደ ቤላሩስ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ የማድረስ ስራዋን እንዳጠናቀቀች ሉካሼንኮ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ወደ ቤላሩስ የማድረስ ስራዋን ማጠናቀቋን የቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ተናግረዋል።   ሉካሼንኮ በሩሲያ ከፍተኛው የዩሬዢያ ኢኮኖሚ ምክር ቤት ለመታደም በትናንትናው ዕለት በሴንት…

ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የሕዝቦችን ትስስር በይበልጥ ማጎልበት እንደሚገባ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቦችን ጠንካራ ትስስር በይበልጥ በማጎልበት በአጎራባች ክልሎች ወሰን አካባቢ የሚከሰቱ የወሰን ጉዳዮችን በጋራ ፍትሐዊ በሆነ መንገድ መፍታት እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)…

ወጣቶች ሥራ ፈጣሪና ለልማት የሚተጉ እንዲሆኑ በትኩረት ይሰራል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶች ሥራ ፈጣሪ እና ለልማት የሚተጉ እንዲሆኑ ለማስቻል በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳደሩና ሌሎች የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች በጎፋ ዞን የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ…

ባለፈው ክረምት ከተተከሉ ችግኞች 85 በመቶ ያህሉ መጽደቃቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም በክረምት ወቅት ከተተከሉት 7 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞች ውስጥ 85 በመቶ ያህሉ መፅደቃቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በ2015 ዓ.ም የክረምት ወቅት ከተተከሉት መካከልም 57 በመቶ ለጥምር ደን እና የፍራፍሬ ችግኞች ቀሪው…