Fana: At a Speed of Life!

ባለፈው ክረምት ከተተከሉ ችግኞች 85 በመቶ ያህሉ መጽደቃቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም በክረምት ወቅት ከተተከሉት 7 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞች ውስጥ 85 በመቶ ያህሉ መፅደቃቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በ2015 ዓ.ም የክረምት ወቅት ከተተከሉት መካከልም 57 በመቶ ለጥምር ደን እና የፍራፍሬ ችግኞች ቀሪው…

ሩሲያ የጦር መርከቧ በተፈጸመበት ጥቃት መውደሙን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 16 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ አንድ የጦር መርከቧ በጥቁር ባህር በተፈጸመበት ጥቃት መውደሙን አስታወቀች። መርከቡ ሩሲያ በምትቆጣጠረው ክሬሚያ በሚገኘው ፊዮዶሲያ ወደብ አካባቢ በተፈጸመ ጥቃት መውደሙንም ነው የሩሲያ ባለስልጣናት ያስታወቁት። የጦር መርከቡ ከተዋጊ…

በመስኖ የተደገፈ የሆርቲካልቸር ሥራ ለማከናወን የተደረገው ጥረት አስደናቂ ውጤቶችን እያሳየ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስኖ የተደገፈ እና ምርቱ የላቀ የሆርቲካልቸር ሥራ ለማከናወን የተደረገው ጥረት አስደናቂ ውጤቶችን በማሳየት ላይ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…

የአየር ጤና ወለቴ መንገድ ግንባታ መካሄድ መጀመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ጤና ወለቴ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት የወሰን ማስከበር ስራ በተጠናቀቀባቸ ቦታዎች ላይ የግንባታ ስራ መጀመሩን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ የወሰን ማስከበር ስራው እየተከናወነ መሆኑን አመልክቷል።…

ጥንዶቹ ቀሪ ዘመናቸውን በባህር ላይ ለመቅዘፍ ንብረታቸውን ሸጠዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍሎሪዳ ነዋሪ የሆኑት ጥንዶች ከሦስት ዓመታት በፊት ያላቸውን ንብረት ሁሉ በመሸጥ በመርከብ ዓለምን ለመዞር መወሰናቸውን ተናግረዋል።   ጥንዶቹ ንብረታቸውን ከሸጡ በኋላ የሞተር ቤት ገዝተው የነበረ ቢሆንም የ76 ዓመቱ ጆን…

የኢራን አብዮታዊ ዘብ የጦር አማካሪ መገደላቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራን አብዮታዊ ዘብ የጦር አማካሪ ዚያድ ራሲ ሙሴቪ በእስራዔል ተፈጽሟል በተባለ የአየር ጥቃት በሶሪያ መገደላቸውን የሀገሪቱ ቴሌቪዝን አስታውቋል፡፡ ፕሬስ ቴቪ እንደዘገበው የጦር አማካሪው በሶሪያ ደማስቆ አቅራቢያ በምትገኘው ሳይዳ ዜይናብ ከተማ…

ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ ለተጠለሉ ስደተኞች ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ ተጠልለው ለሚገኙ ስደተኞች ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንዲያደርግ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ስደተኞች ተቀብላ እያስተናገደች ቢሆንም ዓለም አቀፍ የረድኤት…

ከቻይና ማዕከላዊ ባንክ ጋር በትብብር መሥራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ የተመራ ልዑክ ከቻይና ማዕከላዊ ባንክ ጋር በቀጣይ በሚከናወኑ የቴክኒክ ትብብሮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥን ጨምሮ ከፍተኛ አማካሪዎችን እና ዳይሬክተሮችን ያካተተ…

በቦሌ ክፍለ ከተማ በተደረገ ክትትል 5 ፌስታል አደንዛዥ ዕፅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ በኅብረተሰቡ ጥቆማ መሠረት በተደረገ ክትትል አምስት ፌስታል አደንዛዥ ዕፅ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም በክፍለ ከተማው ወረዳ 3 በተለምዶ ወርቁ ሕንፃ ተብሎ በሚጠራው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የፈረንጆቹን የገና በዓል ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፈረንጆቹን የገና በዓል ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ለመላው የኢትዮጵያ ወዳጆች፣ ለዳያስፖራው ማኅበረሰብ…