Fana: At a Speed of Life!

ለሰላም ሁሉም በጋራ በመቆም ወንጀልን መከላከል ይጠበቅበታል- ፌዴራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላም የሁሉም ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብ ባለድርሻ አካላት ከፖሊስ ጎን በመቆም ወንጀልን መከላከል እንደሚጠበቅባቸው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል አስገነዘቡ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በአዲስ አበባ ከተማ ከሚሠሩ…

የጋዜጠኛ ዓይናለም ባልቻ ሥርዓተ-ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ለ25 ዓመታት ያገለገለችው ጋዜጠኛ ዓይናለም ባልቻ ሥርዓተ-ቀብር ዛሬ በቤተል ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል፡፡ ጋዜጠኛዋ በጣቢያው በልጆች ፕሮግራም ብቻ ለ15 ዓመታት ያገለገለች ሲሆን÷ በ55 ዓመቷም ትናንት ከዚህ ዓለም…

በቱሪዝሙ እየታዩ ያሉ እንቅስቃሴዎች የግሉን ዘርፍ የሚያነቃቁ ናቸው – ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱሪዝም ዘርፉ እየታዩ ያሉ እንቅስቃሴዎች የግሉን ዘርፍ የሚያነቃቁ ናቸው ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ለምረቃ የበቃውን የጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ አስመልክቶ እንዳሉት…

በሁሉም ማዕዘናት የኢትዮጵያን የቱሪዝም ሐብት ለማስተዋወቅ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአራቱም አቅጣጫዎች ያላትን ተዝቆ የማያልቅ የቱሪዝም ሐብት ለማስተዋወቅ መንግሥት በልዩ ትኩረት እየሠራ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባሕል፣ ማራኪ መልከዓ-ምድር፣ የተለያየ ዝርያ ያላቸው የዱር እንስሳት፣ ፍል…

በአማራ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 11ሺህ ኩንታል የበቆሎ ዱቄት ወደ ሥፍራው እየተጓጓዘ መኾኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 15 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በድርቅ ለተጎዱ የኀብረተሰብ ክፍሎች የሚውል 11ሺህ ኩንታል የበቆሎ ዱቄት ድጋፍ መደረጉን አመልድ - ኢትዮጵያ ገለጸ። ድጋፉ በሰሜን ጎንደር በየዳ፣ ጃናሞራ እና ጠለምት እንዲሁም በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሰቆጣ፣ ፃግብጂ…

በጋዛ የተኩስ አቁም ማድረግ የቀይ ባህርን ውጥረት ያረግበዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራዔልና በሃማስ መካከል የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ በቀይ ባህር የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ብቸኛው መንገድ በጋዛ የተኩስ አቁም ማድረግ መሆኑን ባለሙያዎች ገለፁ፡፡   በየመን የሚገኙት የሃውቲ አማፂያን ቀይ ባህር…

ሰር ጂም ራትክሊፍ የማንቼስተር ዩናይትድን 25 በመቶ ድርሻ ገዙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዛዊው ቢሊየነር ሰር ጂም ራትክሊፍ የማንቼስተር ዩናይትድን 25 በመቶ ድርሻ መግዛታቸው ተገልጿል፡፡ ማንቼስተር ዩናይትድን በ790 ሚሊየን ዩሮ የገዙት የግሌዘር ቤተሰቦች ከ13 ወራት በፊት የክለቡን ድርሻ ለመሸጥ ጨረታ ማውጣታቸው የሚታወስ…

በመዲናዋ ለገና በዓል ግብዓቶችን የሚያቀርቡ አውደ ርዕይዎች ሊከፈቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሳምንቱን ሙሉ የተለያዩ ግብአቶችን የሚያቀርቡ አውደ ርዕይዎች ሊከፈቱ መሆኑን የከተማዋ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሰውነት አየለ ለፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት÷ አውደ…

አራት የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ታኅሣስ ወር አራት የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ ሊጀመር መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አቶ ብዙነህ ቶልቻ እንዳሉት፥ የመስኖ ፕሮጀክቶቹ በኦሮሚያ፣ አፋር፣…

በሸገር ከተማ በ293 ት/ቤቶች የተማሪዎች ምገባ በመተግበር ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ293 የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የምገባ መርሐ-ግብር ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የሸገር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ፊራኪያ ካሣሁን እንደገለጹት÷ የ2016 የትምህርት ዘመን ከተጀመረ ጀምሮ ተግባራዊ…