አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ እና ሶሻል ኢኖቬሽን ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ እና ሶሻል ኢኖቬሽን ሚኒስትር ኡልቪ ሜዲዬቭ ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይቱ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የአዘርባጃን መንግስት በህዝብ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ከኢትዮጵያ…