Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ሠላምና ፀጥታን በተመለከተ…

👉 በኢትዮጵያ የፖለቲካ ፍላጎት የማሳኪያ ስልት (ልምምድ) ችግር አለበት፤ በዚህም ከውይይት ይልቅ ጠመንጃ ማንሳትን ያስቀደመ መሆኑ ትክክል አለመሆኑን አንስተዋል፡፡ 👉 በጦርነት የሚገኝ ጥቅም የለም፤ ጥቅም ያለው ከሠላም ነው፤ ይህን ሁልጊዜም መገንዘብና መኖር ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ 👉 ከሸኔ…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡላቸው…

ኢራን፣ ሩሲያና ቻይና የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን፣ ሩሲያ እና ቻይና በቀጣዩ ሳምንት የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ እንደሚያደርጉ የኢራን ባህር ሃይል አስታውቋል፡፡ የኢራን ባህር ሃይል ዋና አዛዥ ሬር አድሚራል ሻህ ራም በሰጡት መግለጫ÷የጋራ የባህር ሃይል ልምምዱ በምዕራብ እስያ አካባቢ ያለውን…

ለሽብር ወንጀል ሊውል የነበረ ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሽብር ወንጀል ሊውል የነበረ ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ መያዙን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪው ከሸኔ የሽብር ቡድን ጋር በመመሳጠር እና በመገናኘት የጥፋት ተልዕኮ ለመፈፀም መነሻውን ከአማራ ክልል ወልድያ ከተማ በማድረግ በግለሰብ እጅ የማይያዙ…

ለአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ታዳሚዎች አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎች የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ እናትዓለም መለስ እንዳሉት÷ በከተማዋ የሚገኙ ሆቴሎች እንደ ሁልጊዜው ደረጃውን የጠበቀ…

ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ከተመድ ረዳት ዋና ፀሐፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኪሚሽነር ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ከተባበሩት መንግሥታት ረዳት ዋና ፀሐፊ እና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ራሚዝ አልባካሮቭ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች በቅንጅት በጋራ መሥራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር ሲሸጥ በነበረበት ዋጋ የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም መሰረት ከጥር 28 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሥራ ላይ…

የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪና የላቀ የምርምር ተቋም ለመሆን በትጋት መሥራት አለባቸው -ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪና የላቀ የምርምር ተቋም ለመሆን በትጋት መሥራት አለባቸው ሲሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ገለጹ። በጀርመን መንግሥትና በጀርመን ዩኒቨርሲቲዎች አዘጋጅነት ለአፍሪካ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ነገ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ማብራሪያ ይሰጣሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ነገ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገ ከ2፡30 ጀምሮ እንደሚካሄድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከካናዳው አቻቸው ጀስቲን ትሩዶ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የሁለትዮሽ እና ዘርፈ ብዙ ግንኙነቶች ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው…