Fana: At a Speed of Life!

በእነ ወንድወሰን አሰፋ (ዶ/ር)  የክስ መዝገብ  ያልቀረቡ ተከሳሾችን ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርብ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽብር ወንጀል በተከሰሱት በእነ ወንድወሰን አሰፋ (ዶ/ር) የክስ መዝገብ ተካትተው ያልቀረቡ ተከሳሾችን ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርብ ታዘዘ፡፡ ትዕዛዙን የሰጠው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የጸረሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።…

የመከላከያ ሠራዊት ላይ የሚሰነዘረው ስም ማጠልሸት እንዲቆም ማስጠንቀቂያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ጠባቂ በሆነው መከላከያ ሠራዊት ላይ የሚሰነዘረው ስም የማጠልሸት ተግባር እንዲቆም ሲል የኢፌዲሪ መከላከያ ሠራዊት አስጠነቀቀ። አሁናዊ የሰራዊቱ ተግባር ላይ መግለጫ በዛሬው ዕለት ተሰጥቷል፡፡ የኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት የህዝብ…

በደብረ ብርሃን ለሚገኙ ተፈናቃዮች 20 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የዓይነት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 20 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው ምግብ ነክ እና ሌሎች ቁሶች ድጋፍ ተደረገ፡፡ በከተማዋ በተለያዩ የመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ ያደረገው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ የልማት ክርስቲያናዊ ተራድዖ…

በደቡብ ክልል ለሕዝቡ የሚገባውን ልማት ለማቅረብ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሕዝቡ የሚገባውን ልማት ለማቅረብ እየተሰራ እንደሚገኝ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የከተማ እና መሰረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ ተስፋዬ ይገዙ ተናገሩ፡፡ አቶ ተስፋዬ ትምህርት ለትውልድ በሚል መሪ ሐሳብ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት…

በሸገር ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር ገፈርሳ ጉጄ ክፍለ ከተማ ገፈርሳ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም በዘጠኝ ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና ሒደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ የፈተና አሠጣጥ ሒደትን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣ በሲቪል ሠርቪስ ዩኒቨርሲቲ እና በፌዴራል…

ኢትዮጵያ በተለያዩ ኢንዱስትሪዎች መዋእለ ነዋይ ለማፍሰስ ለሚሹ ሁሉ ምቹ ሁኔታን እየፈጠረች ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተለያዩ ኢንዱስትሪዎች መዋእለ ነዋይ ለማፍሰስ ለሚሹ ሁሉ ምቹ ሁኔታን እየፈጠረች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። ዛሬ ጠዋት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ጋር በመሆን በአንደኛው…

ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ አረዳድ በመፍጠር የተጀመረው የሠላም ሂደት እንዲጠናከር መስራት ይገባል – ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ የሰላምና የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ የጋራ አረዳድ በመፍጠር የተጀመረው የሠላምና የልማት ሂደት እንዲጠናከር መስራት እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)÷ከአማራ ክልል ከሁሉም ዞኖች…

በደብረ ማርቆስ ከተማ በተከሰተ የመኪና አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ቀበሌ 12 ጨሞጋ ወንዝ ድልድይ ላይ በተከሰተ የመኪና አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ከየጁቤ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ ከነበረ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ጋር በመሆን የቦሌ ለሚ 2 ኢንዱስትሪ ጎበኙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዓለም ባንክ ድጋፍ የተገነባውን የቦሌ ለሚ 2 ኢንዱስትሪ ፓርክ አጠቃላይ የሥራ…