ለሀገርና ለሕዝብ የሚያስብ ሁሉ መሳሪያውን አስቀምጦ የሃሳብ ንግግር ማድረግ አለበት – አቶ ተስፋዬ በልጂጌ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር እና ለሕዝብ የሚያስብ ሁሉ መሳሪያውን አስቀምጦ የሃሳብ ንግግር ማድረግ አለበት ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ ገለጹ፡፡
በአማራ ክልል 15 ከተሞች የፌደራልና የክልሎች ከፍተኛ…