Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-ጂቡቲ ባቡር ትራንስፖርት የሰበታ ባቡር ጣቢያን ስራ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት መነሻ የሆነው የሰበታ ባቡር ጣቢያ ተመርቆ ስራ ጀመረ። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ዴንጌ ቦሩ፣ የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ትራንስፖርት ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብዲ…

ጥቂት ስለ ጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በኮንታ ዞንና በዳውሮ ዞን መካከል የሚገኝ እና በዕምቅ የተፈጥሮ ሀብት የታደለ ነው፡፡ ብሔራዊ ፓርኩ በ1997 ዓ.ም በኮንታና በዳውሮ ህዝቦችና አስተዳደር…

የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ይበልጥ ለማጠናከር የሚያስችሉ ስራዎች መስራት ይኖርብናል – የጅቡቲ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በጅቡቲ መካከል ያለው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ይበልጥ እንዲጠናከር መስራት እንደሚገባ የጅቡቲ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ድልኤታ መሐመድ ድልኤታ ገለጹ፡፡ በዛሬው እለት 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ የምክር ቤቱ…

የሩሲያ እግርኳስ ወደ ኤሲያ ኮንፌዴሬሽን መዛወር እንደማይፈልግ ባለስልጣናቱ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ብሄራዊ ቡድን እና ክለቦች ወደ ኤሲያ ኮንፌዴሬሽን እንዲዛወሩ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ የሞስኮ እግርኳስ ባለስልጣናት ውድቅ ማድረጋቸውን አስታውቀዋል፡፡ የሩሲያ ብሄራዊ ቡድን እና ክለቦች በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት በፊፋ እና…

ሰሜን ኮሪያ ትንኮሳ የሚፈጸምባት ከሆነ ኒውክሌር ከመጠቀም እንደማታመነታ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ከጠላቶቿ ትንኮሳ የሚፈጸምባት ከሆነ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ከመጠቀም ወደ ኋላ አንደማትል አስታወቀች፡፡ የሰሜን ኮሪያ መሪ ኪም ጆንግ ኡን የሀገሪቱ ጦር ሰሞኑን አህጉር አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል በስኬት ማስወንጨፉን አወድሰዋል፡፡…

በፍራሽ ውስጥ ተደብቆ ወደ ጋምቤላ ከተማ የገባ 80 ኪ/ግራም አደንዛዥ ዕፅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍራሽ ውስጥ በመደበቅ ከመሀል ሀገር ወደ ጋምቤላ ከተማ የገባ 80 ኪሎ ግራም የሚመዝን አደንዛዥ ዕፅ መያዙን የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ኡሞድ ኡሞድ እንደገለጹት÷ ካናቢስ የተባለው አደንዛዥ ዕጽ…

የደቡብ ኮሪያ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሴ ዳልኬ በሴዑል በተካሄደው 2ኛው የኮሪያ-አፍሪካ ንግድና ኢንዱስትሪ ትብብር መድረክ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ አምባሳደር ደሴ መድረኩ ላይ በኢትዮጵያ ወቅታዊ የኢኮኖሚ ሁኔታ፣ የውጭ ኢንቨስትመንት የትኩረት መስኮች…

በመዲናዋ ከ2 ሺህ 800 በላይ አዳዲስ የመንገድ መብራቶች ሊተከሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ2 ሺህ 800 በላይ አዳዲስ የመንገድ ዳር መብራቶችን ለመዘርጋት ሥራ መጀመሩን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ምክትል ኃላፊ ኢንጂነር ታከለ…

ደቡብ አፍሪካ ዩክሬንና ሩሲያ የሠላም ድርድር እንዲጀምሩ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ ዩክሬን እና ሩሲያ የሠላም ድርድር እንዲጀምሩ ጠይቃለች፡፡ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶር ከኤስ ኤ ቢ ሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ግጭት እንዲያበቃ መሪዎቹ ሠላማዊ ውይይት ማድረግ…

የጅቡቲ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ነገ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጉባዔ ላይ ንግግር ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ድልኤታ መሀመድ ድልኤታ ነገ በሚካሄደው 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ንግግር ያደርጋሉ፡፡ በድልኤታ መሀመድ ድልኤታ የተመራ የፓርላማ ልዑክ ትናንት ለሥራ ጉብኝት…