በሐረሪ ክልል ለኢንተርፕራይዞች በብድር የተሰጠን ገንዘብ ለማስመለስ ባለድርሻ አካላት በትኩረት እንዲሰሩ ተጠየቀ
አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 10 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ባለፉት ዓመታት ለኢንተርፕራይዞች በብድር የተሰጠውን ገንዘብ በአግባቡ ለማስመለስ ባለድርሻ አካላት በትኩረት እንዲሰሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ አሳሳቡ።
በክልሉ ለኢንተርፕራይዞች የተሰጠውን ብድር የሚያስመልስ…