ፕሬዚዳንት ፑቲን የአፍሪካ የሰላም ሐሳብ ለሩሲያ-ዩክሬን ሰላም መሰረት ሊሆን ይችላል አሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ፑቲን በአፍሪካ መሪዎች የቀረበው የሰላም ሐሳብ በሩሲያ-ዩክሬን የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም የሰላም መሰረት ሊሆን እንደሚችል ገለጹ፡፡
ሬውተርስን ጠቅሶ አልጄዚራ እንደዘገበው÷ የአፍሪካ መሪዎች ያቀረቡት የሰላም ዕቅድ ምንም እንኳን ሙሉ…