Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ፑቲን የአፍሪካ የሰላም ሐሳብ ለሩሲያ-ዩክሬን ሰላም መሰረት ሊሆን ይችላል አሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ፑቲን በአፍሪካ መሪዎች የቀረበው የሰላም ሐሳብ በሩሲያ-ዩክሬን የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም የሰላም መሰረት ሊሆን እንደሚችል ገለጹ፡፡ ሬውተርስን ጠቅሶ አልጄዚራ እንደዘገበው÷ የአፍሪካ መሪዎች ያቀረቡት የሰላም ዕቅድ ምንም እንኳን ሙሉ…

ኢትዮጵያ ቡሩንዲን 2 ለ 0 ረታች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ውድድር ኢትዮጵያ ተጋጣሚዋ ቡሩንዲን 2 ለ 0 አሸንፋለች፡፡ እሙሽ ዳንኤል በመጀመሪያው እና በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠረቻቸው ሁለት ጎሎች ነው ኢትዮጵያ ተጋጣሚዋን የረታችው፡፡ የሴካፋ ሴቶች ከ 18 ዓመት በታች…

የ12ኛ ክፍል 2ኛ ዙር ተፈታኞች ወደተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሁለተኛ ዙር ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እየገቡ ነው፡፡ የ2ኛው ዙር (የተፈጥሮ ሣይንስ) ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተና ወደሚወስዱበት ዩኒቨርሲቲ ማቅናት የጀመሩት ትናንት ሲሆን ዛሬም ቀጥሎ ውሏል፡፡…

አክሱም ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ሥራውን ዳግም ለመጀመር ተማሪዎቹን ጠራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አክሱም ዩኒቨርሲቲ በጦርነቱ ምክንያት አቋርጦት የነበረውን የመማር ማስተማር ሥራ ዳግም ለመጀመር ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቆ ተማሪዎቹን ለምዝገባ ጠርቷል፡፡ በዚህም 3ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናቸው መደበኛ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች፣ ሁሉም የሕክምና…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ መስጠቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ፡፡ ለ166 ፕሮጀክቶች ፈቃድ ለመስጠት ታቅዶ÷ በግብርና 67፣ በአገልግሎት 53 እና በኢንዱስትሪ 21…

ሞሮኮ ከኢትዮጵያ ጋር በባንክና ሌሎችም መስኮች በትብብር እሰራለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞሮኮ ከኢትዮጵያ ጋር በባንክና ሌሎችም መስኮች በትብብር እንደምትሰራ በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ኔዛ አሎዩ ምሃምዲ ገለጹ። በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ኔዛ አሎዩ ምሃምዲ፥ የሁለቱ ሀገራት ዘርፈ ብዙ የትብብር መስኮች በውጤታማነት መቀጠላቸውን…

የቻይና የህክምና ቡድን በምስራቅ ኢንዱስትሪ ዞን ለሚሰሩ ሰራተኞች ነጻ የሕክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የህክምና ቡድን በምስራቅ ኢንዱስትሪ ዞን ለሚሰሩ ሰራተኞች ነጻ የምርመራና ሕክምና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ "የኢትዮጵያ ሰራተኞችን ጤና እንጠብቃለብን" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ያለው ነፃ ሕክምና በቻይና እና በኢትዮጵያ…

የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን  6 ሺህ 244 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይን ጨምሮ ሌሎች የከተማ…

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ የአንበጣ መንጋን ጉዳት የሚከላከል ግብረ ሃይል አቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ አካሂዷል፡፡ ካቢኔው በስብሰባው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ የትግራይ ክልል አካባቢዎች በተለይም በአፋር ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች የአንበጣ መንጋ እንደታየ ገምግሟል፡፡…

800 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እና ዩሪያ ወደ ትግራይ ክልል ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2015 /2016 ምርት ዘመን 400 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እና 400 ሺህ ኩንታል ዩሪያ ወደ ትግራይ ክልል መግባቱ ተገልጿል፡፡ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ግብርና እና የተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ዳይሬክተር ገብረስላሴ ኪዳነ እና የሕብረት…