Fana: At a Speed of Life!

በ2015 በጀት ዓመት ከተኪ ምርቶች 2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት 1 ሺህ የሚሆኑ ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ መግባታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል÷በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን ገልፀዋል፡፡…

የጃፓኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የጃፓኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀያሺ ዮሺማሳ ኢትዮጵያን ሊጎበኙ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የአፍሪካ ጉብኝታቸውን ዛሬ ጀምረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ደቡብ አፍሪካን እና ኡጋንዳን ከጎበኙ በኋላም ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ጉብኝት…

በጃናሞራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ጎንደር ዞን ጃናሞራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ። አደጋው ከደባርቅ ከተማ ወደ ጃናሞራ 225 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ከ16 ሰዎች ጋር ጭኖ ሲጓዝ የነበረ የጭነት ተሽከርካሪ ከመንገድ ወጥቶ በመገልበጡ ነው…

ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የተደረገው የታክስ ማሻሻያ ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል – የቻይናው ቼሪ ኩባንያ ስራ አስፈጻሚ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችያደረገው የታክስ ማሻሻያ ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን የቻይናው ቼሪ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አምራች ኩባንያ ስራ አስፈጻሚ ጄን ቹዪ ተናገሩ። በቻይና የኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን አሳልፎ ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን አሳልፎ ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ ግንኙነቶችና ትብብር ሚኒስትር ዶክተር ናሌዲ…

የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን አጋላጭ ምክንያቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን የሽንት ስርዓት አካላትን ማለትም (ኩላሊትን፣ የሽንት ፊኛን እና የላይኛውን እና የታችኛውን የሽንት ማስተላለፊያ ቱቦዎች) የሚያጠቃ የኢንፌክሽን አይነት ነው። ብዙዎቹ ኢንፌክሽኖች የታችኛውን የሽንት ቧንቧዎች…

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለ300 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ ለ300 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፉን ለተማሪዎቹ…

ለ12ኛ ክፍል ፈተና የተመደቡ የፈተና አስፈጻሚዎች የተለያዩ ታሪካዊ ቦታዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተመደቡ የፈተና አስፈጻሚዎች በዩኒቨርሲቲዎቹ አካባቢ የሚገኙ ታሪካዊ ቦታዎችንና ቅርሶች ጎብኝተዋል። የፈተና አስፈጻሚዎቹ በጉብኝታቸው÷ የዓመታትና የብዙ ባህላዊ ቅርስ፣ የፖለቲካ ሥርዓት፣…

የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል ከ22 ድርጅቶች ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን በጋራ ለመከላከል የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ተክሌ በዛብህ ከ22 ተቋማት ኃላፊዎች ጋር…

3ኛው ዙር የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 859 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት ተመድቦለት ሲተገበር የነበረው የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ሶስተኛው ዙር ተጠናቀቀ፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የከተሞች…