Uncategorized አሰልጣኝ ዘላለም ሺፈራው የሲዳማ ቡና አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ Mikias Ayele Dec 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ አሰልጣኝ ዘላለም ሺፈራውን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን አስታወቀ። ከአሰልጣኝ ስዩም ከበደ ጋር ከተለያየ በኋላ ቡድኑን በዋናነት የሚመራ አሰልጣኝ ሲያፈላልግ የቆየው ሲዳማ ቡና፥ በመጨረሻም ከአሰልጣኝ ዘላለም ሺፈራው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ከ5 ሺህ በላይ ታጣቂዎች ወደ ማዕከሎች መግባታቸው ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 5 ሺህ 216 ታጣቂዎች ሰላምን መርጠው ወደ ማዕከሎች መግባታቸውን የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በሰጡት መግለጫ÷ ከሕዝብ የተነሳውን ጥያቄ መሠረት በማድረግ መንግሥት የሰላም…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፋር ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቀቀ Mikias Ayele Dec 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ዘመን 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለያዩ ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቅቋል። በርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ አቅራቢነት በምክር ቤቱ ሹመታቸው ከፀደቀላቸው መካከል ቀደም ሲል በሥራና ክኅሎት ቢሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ከከተሞቻችን ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመን እንሠራለን- ከንቲባ አዳነች Mikias Ayele Dec 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ከከተሞቻችን ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማጣጣም አዲስ አበባን ለነዋሪዎቿ ምቹና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ለማድረግ በላቀ ትጋት ማገልገላችንን እንቀጥላለን ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ በከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ ልዑክ…
ቢዝነስ የሩሲያ ባለሀብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ በኢንቨስትመንት የመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ Mikias Ayele Dec 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ባለሀብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገልጹ፡፡ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የኢኮኖሚ እና የንግድ ግንኙነት የበለጠ በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ ሚና ያለው የኢትዮጵያ እና ሩሲያ የቢዝነስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ለተከሰቱ የተፈጥሮ አደጋዎች መንግሥት 11 ቢሊየን ብር መድቦ እየሠራ ነው ተባለ Alemayehu Geremew Dec 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለተከሰቱ የተፈጥሮ አደጋዎች መንግሥት 11 ቢሊየን ብር ወጭ በማድረግ የረድዔት ሥራዎችን እየሠራ መሆኑን የአደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ለፋና ብሮድካስቲንግ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር አባላት የዓድዋ ሙዚየምን ጎበኙ Shambel Mihret Dec 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር አባላት የዓድዋ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡ ሙዚየሙ የዓድዋ ድል ጽንስ ማዕከል በሆነችው አዲስ አበባ ከተማ ታሪኩን የሚዘክሩ ሁነቶችንና እውነቶችን አካትቶ እየተገነባ የሚገኝ ፕሮጀክት ነው፡፡ በጉብኝቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ5 ነጥብ 13 ቢሊየን ብር ፕሮጀክት ግንባታ ስምምነት ውል ተፈረመ Melaku Gedif Dec 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከደቡብ ኮሪያ ሃንሶል ፔፐር ኃላፊነቱ የተወሰነ ኩባንያ ጋር በ5 ነጥብ 13 ቢሊየን ብር የአደዓ በቾ የከርሰ ምድር ውሃ መስኖ ልማትና የገጠር ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ስምምነት ውል ተፈራርሟል፡፡ ፕሮጀክቱ በኦሮሚያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከጥራጥሬና ቅባት እህሎች 159 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለፀ Mikias Ayele Dec 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አራት ወራት ከ184 ሺህ ቶን በላይ የጥራጥሬና የቅባት እህሎች ለውጭ ገበያ በማቅረብ 159 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው÷ የጥራጥሬና የቅባት እህሎችን ወጪ ንግድ…