Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በሳተላይት ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ እየገነባች ያለች ሀገር ናት – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሳተላይት ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ እየገነባች ያለች ሀገር ናት ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የሥራ ሃላፊዎች በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እየተሰሩ ባሉት የሳተላይት፣…

በመዲናዋ የመንግስት ት/ቤቶች መምህራን ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የመንግስት ት/ቤቶች መምህራን በህብረት ስራ ማህበራት ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ለማስቻል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ለሚያስተምሩ መምህራን…

የምርት ጥራት ደረጃ አላሟሉም በተባሉ 92 ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርት ጥራት ደረጃ ባላሟሉ 92 ድርጅቶች ላይ የእርምት እርምጃ ወስጃለሁ አለ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፡፡ በ282 ድርጅቶች ላይ የምርት ጥራት ቁጥጥር ሥራ ተከናውኖ 60ዎቹ የጥራት ደረጃ ማሟላታቸው ተገልጿል፡፡ እንዲሁም 130…

በድሬዳዋ ከ38 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ግማሽ ዓመት ከ38 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ባላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሐብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለ250 ባለሐብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመስጠት…

ማረሚያ ቤት በሚገኝ ግለሰብ ስም ሀሰተኛ ሊብሬና  ከዕግድ ነጻ  ሰነዶችን በመጠቀም ገንዘብ ተበድረዋል የተባሉ በሙስና ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማረሚያ ቤት በሚገኝ ግለሰብ ስም ሀሰተኛ የቪ8 ተሽከርካሪ ሊብሬና  ከዕግድ ነጻ  ሰነዶችን በመጠቀም ገንዘብ ተበድረዋል የተባሉ 4 ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና…

አቡነ ሉቃስ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 247 እና 251 ድንጋጌ ተላልፈዋል በሚል ክስ ተመሰረተባቸው

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አቡነ ሉቃስ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 247 እና 251 ድንጋጌ ተላልፈዋል በሚል ክስ ተመሰረተባቸው፡፡ ክሱ የቀረበባቸው በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ ሕገመንግስታዊና በሕገመንግስት ስርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀል…

2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን በመዲናዋ የተለያዩ ሥፍራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥሪን ተቀብለው ከተለያዩ ሀገራት የመጡ ሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን በአዲስ አበባ የተለያዩ ሥፍራዎች ጉብኝት እያደረጉ ነው። ጉብኝቱ በቱሪዝም ሚኒስቴር፣ በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በኢትዮጵያ ዳያስፖራ…

አቶ ደመቀ ከዩኒሴፍ የምሥራቅና ደቡብ አፍሪካ ቀጣናዊ ዳይሬክተር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከዩኒሴፍ የምሥራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣናዊ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም ፥ በቀጣይ ከዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ጋር በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ለችግር…

75 ኢትዮጵያውያን ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 75 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሀገሪቱ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር ነው ኢትዮጵያውያኑ ወደ ሀገራቸው የተመለሱት፡፡ የጅቡቲ-የመን…