ኢትዮጵያ በሳተላይት ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ እየገነባች ያለች ሀገር ናት – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሳተላይት ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ እየገነባች ያለች ሀገር ናት ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የሥራ ሃላፊዎች በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እየተሰሩ ባሉት የሳተላይት፣…