Fana: At a Speed of Life!

የብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ዋዜማ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ሕዳር፣28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል ዋዜማ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የሁሉም ኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ተወካዮች ተገኝተዋል። በዚህም ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች…

አየር መንገዱ አቋርጦት የነበረው የማድሪድ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት አቋርጦት የነበረውን የስፔን ማድሪድ በረራ አስጀመረ። በረራው በፈረንጆቹ 2020 ተቋርጦ የነበረ ነው። በዛሬው እለት የተጀመረው በረራ በሳምንት አራት ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን ስፔን ማድሪድን…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የሠላም ማስከበር ተልዕኮ ያላትን አስተዋፅዖ አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የሠላም ማስከበር ተልዕኮ ያላትን የጎላ አስተዋፅዖ አጠናክራ እንደምትቀጥል የመከላከያ የሠላም ማስከበር ማዕከል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል አዳምነህ መንግሥቴ ተናገሩ። የዓለም አቀፍ ሠላም ማስከበር ማሠልጠኛ ኢንስቲትዩት፥…

በሕገ-ወጥ መንገድ መሬት በመሥጠትና በመሸጥ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ መንገድ 1ሺህ 800 ካሬ ሜትር ይዞታን ለግለሰቦች በመሥጠትና ተቀብሎ በመሸጥ ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል የተባሉ የቀድሞ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አማካሪን ጨምሮ 24 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ። ክሱ…

በኤካ ኮተቤ ጠቅላላ ሆስፒታል ተቋርጦ የቆየው መደበኛ ሕክምና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤካ ኮተቤ ጠቅላላ ሆስፒታል ከኮረና ወረርሽኝ ጊዜ አንስቶ አቋርጦት የነበረውን መደበኛ የጤና አገልግሎት ሙሉ በሙሉ መስጠት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት በነበረው ሂደት መደበኛ የሕክምና አገልግሎቱን ማቋረጡ…

ከዓለም ባንክ ከፍተኛ የስራ ሃለፊዎች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ከአለም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቢጀርድና ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ቪክቶሪያ ክዋክዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ በኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚና የልማት ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

የኢትዮ – ጃፓን የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ - ጃፓን የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ ተካሄደ። ፎረሙ በኢትዮጵያ ያሉ የንግድ እና ኢንቨስትመንት እድሎችን ለማስተዋወቅ ያለመ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው…

በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለው የባህር ሀይል መሰረታዊ ባህረኞች ማሰልጠኛ በዕቅዱ መሰረት ይጠናቀቃል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለው የባህር ሀይል መሰረታዊ ባህረኞች ማሰልጠኛ በዕቅዱ መሰረት እንደሚጠናቀቅ ተጠቆመ። በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ደስታ አብቼ የተመራ ልዑክ በቢሾፍቱ እየተገነባ የሚገኘውን የባህር ሀይል መሰረታዊ…

ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ከቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ከቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር በዱባይ ተገናኝተው ተወያይተዋለ፡፡ በውይይታቸው በሱዳን ሰላም እና መረጋጋት እንዲመጣ በሚያስችሉ የመፍትሄ ሃሳቦች ዙሪያ ምክክር ማድረጋቸው…

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከ1 ሺህ በላይ አዲስ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መቐለ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን ከ1 ሺህ በላይ የተፈጥሮና የማህበረሰብ ሳይንስ አዲስ ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩን አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክተር ከሰተ ለገሰ (ዶ/ር) ለኢዜአ እንደተናገሩት፥ ተቋሙ…