Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የተሰራው የመጀመሪያው ላፕቶፕ ኮምፒውተር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አማካኝነት በኢትዮጵያ የተሰራው የመጀመሪያው ላፕቶፕ ኮምፒውተር የደህንነት ችግሮችን የሚቀርፍ እንደሆነ አስታወቀ፡፡ አስተዳደሩ የላፕቶፕ፣ ሰርቨር እና ሌሎች የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ሰርቶ ለተጠቃሚዎች እያቀረበ…

ኮርፖሬሽኑ ለአማራ ክልል 75 ትራክተሮችን ሊያስረክብ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን ለአማራ ክልል 75 ትራክተሮችን ላስረክብ ነው አለ።   የኮርፖሬሽኑ የእርሻ ዘርፍ አቅርቦትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ዘርፍ ስራ አስፈጻሚ አቶ መንግስቱ ክፍሌ ትራክተሮቹን ለማስረከብ…

ቴስላ ሳይበር ትራክ የኤሌክትሪክ መኪና

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሎን መስክ ኩባንያ ከሆኑት አንዱ ‘ቴስላ አውቶሞቲቭ’ ቴስላ ሳይበር ትራክ የተሠኘ በቅርፅም ሆነ በዓይነት የተለየ የኤሌክትሪክ መኪና ለሽያጭ ይዞ ብቅ ብሏል፡፡ መኪናውን ከሌሎች የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለየት የሚያደርገው ጥይት በማይበሳው፣ ቀለም…

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለመጀመሪያ ጊዜ የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የካፒታል ገበያ እንቅስቃሴን ለማስጀመር የጸደቀውን አዋጅ ወደ ተግባር የመቀየርና…

የሩሲያ-ህንድ ንግድ ልውውጥ ከዕቅድ በላይ መሳካቱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ህንድ ንግድ ልውውጥ በፕሬዚዳንት ፑቲን እና ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከተቀመጠው ግብ በላይ መሳካቱ ተገልጿል፡፡   በህንድ እና በሩሲያ መካከል ያለው ግንኙነት ውስብስብ የሆነ የጂኦፖለቲካዊ ከባቢ ቢኖርም እያደገ መምጣቱ…

ኮሚሽኑ ከስምንት ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሰብዓዊ ድጋፍ ሊያሰራጭ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ከ8 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሰብዓዊ ድጋፍ ሊያሰራጭ መሆኑን ገልጿል፡፡ መንግስት ለሶስተኛ ዙር የቅድሚያ ቅድሚያ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች እርዳታውን ለማሰራጨት ዝግጅቱን…

ይህ የበዓል ዋዜማ ምሽት ከዚህ ቀደም የነበረውን የፍቅር፣ የሰላምና የአብሮነት እሴት ወደነበረበት እንዲመለስ ቃል የምንገባበት ነው – አቶ አገኘሁ…

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ይህ የበዓል ዋዜማ ምሽት ከዚህ ቀደም በUገራችን የነበረውን የፍቅር፣ የሰላምና የአብሮነት እሴት ወደነበረበት እንዲመለስ ቃል የምንገባበት ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ 18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጅግጅጋ ከተማ በእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊኢትዮጵያ ክልል በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ‘ታይዋን’ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አበርክቷል፡፡   ድጋፉን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንደሻው…

በፕሪሚየር ሊጉ መቻል እና ባህር ዳር ከተማ ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰባተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው እለት ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል።   ቀደም ብሎ በተካሄደ ጨዋታ መቻል ከአዳማ ከተማ ተገናኝተዋል።   አዳማ ከተማ ጨዋታውን በቢኒያም አይተን ጎል…

ሃማስ በወሰደው እርምጃ ፍልሥጤማውያን ሊቀጡ አይገባም – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ በእስራዔል በፈጸመው አረመኔያዊ ድርጊት ፍልሥጤማውያን ገፈት ቀማሽ መሆን እንደሌለባቸው የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሳሰቡ፡፡ ‘አረመኔያዊ ድርጊትን በአረመኔያዊ ድርጊት መመለስ ኢ-ሰብዓዊ’ እንደሆነና የእስራዔል ድርጊትም ከሰብዓዊ…