Fana: At a Speed of Life!

የ65 አመት እድሜ ባለፀጋዋ ተመራቂ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መምህርት የማርያምወርቅ ፀጋዬ ይባላሉ፤ ለረጅም አመታት በመምህርነት ሲያገለግሉ መቆየታቸውንም ይናገራሉ። መምህርት የማርያምወርቅ ዛሬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ ከተመረቁት መካከል አንደኛዋ ናቸው። እኒህ እናት ለረጅም አመት…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 8 ሺህ 642 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ መርሐ ግብር ያስተማራቸውን 8 ሺህ 642 ተማሪዎች አስመረቀ። ከተመራቂዎቹ መካከል 5 ሺህ 121 በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ 3 ሺህ 221 በሁለተኛ ዲግሪ እና 300 ተማሪዎች ደግሞ በሶስተኛ ዲግሪ ተመራቂዎች መሆናቸው…

ከ12ኛ ክፍል ፈተና ጋር በተያያዘ በአለፈው ዓመት የተስተዋሉ ጉድለቶች በዚህ ዓመት ታርመዋል- አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጋር በተያያዘ በአለፈው ዓመት የተስተዋሉ የተለያዩ እንከኖች በዚህኛው ዓመት መስተካከላቸውን የትምሕርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ምዝገባው በማንዋል በመሆኑ ተፈጥሮ የነበረውን የተፈታኞች መረጃ አያያዝ…

በአማራ ክልል የአደጋ ስጋት ተጋላጭነትን መሰረት ያደረገ የቅድመ ዝግጅት ሥራ መከናወኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በክረምት ወቅት የሚያጋጥም የአደጋ ስጋት ተጋላጭነትን መሰረት ያደረገ የቅድመ ዝግጅት ሥራ መከናወኑን የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ገለጸ፡፡ በክልሉ 33 ወረዳዎች እና ከተማ አስተዳደሮች የመሬት መንሸራተት እና ጎርፍ…

ኢትዮጵያ የአቪዬሽን ደኅንነትን በማስጠበቅ በአፍሪካ ተምሳሌት እንደምትሆን ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአቪዬሽን ዘርፍ ደኅንነትን በማስጠበቅ ረገድ እያከናወነች ያለው ሥራ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ነው ሲል የአሜሪካ ትራንስፖርት ደኅንነት መስሪያ ቤት ገለጸ፡፡ መስሪያ ቤቱ ከሐምሌ 10 እስከ 12 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ቦሌ…

ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ የጤና ዐውደ-ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ በሣይንስ ሙዚየም የተከፈተውን ሀገር አቀፍ የጤና አውደ ርዕይ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸው ወቅትም÷ ጤና የሁሉም ነገር መሰረት መሆኑን እና ጤናው የተጠበቀ ሕዝብ ከሌለ ጤናማ ሀገር ሊኖር እንደማይችል…

በጋምቤላ ክልል የሰዓት እላፊ ገደብ ተጣለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ሰሞኑን በተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት ከምሽቱ 1:00 ጀምሮ እስከ ንጋቱ 12:00 ላልተወሰነ ጊዜ የሚተገበር የሰዓት እላፊ ገደብ ተጣለ፡፡ ውሳኔው የተላለፈው የጋምቤላን ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ በማስመልከት የክልሉ ካቢኔ ዛሬ አመሻሽ ላይ…

የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከ3 ድርጅቶች ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን እውን ለማድረግ የሚያስችል የጋራ ግብረ ኃይል ለማቋቋም ከሦስት ድርጅቶች ጋር  ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ድርጅቶቹ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ ሱሚቶሞ ኮርፖሬሽን እና የጃፓን ዓለም…

በኦሮሚያ ክልል 652 ሺህ ሄክታር መሬት በሩዝ ተሸፍኗል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል እስከአሁን 652 ሺህ ሄክታሩ በሩዝ መሸፈኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በክልሉ ከሁለት ዓመታት በፊት ከ6 ሺህ ሄክታር በታች የተጀመረው የሩዝ ልማት…

በሐረሪ ክልል ተመዝብሮ የነበረ 35 ሚሊየን ብር እና ከ17 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ መሬት እንዲመለስ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ተመዝብሮ የነበረ 35 ሚሊየን ብር እና 17 ሺህ 500 ካሬ ሜትር መሬት ማስመለስ መቻሉን የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡ የሐረሪ ክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ቢሮ ሃላፊ አቶ አዩብ አሕመድ እንዳሉት÷ በክልሉ በመንግስት ተቋማት…