Fana: At a Speed of Life!

የመጀመሪያው የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ፎረም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ፎረሙ በኮንስትራክሽን ዘርፉ ያሉ ባለድርሻ አካላትን በማሰባሰብ በኢንዱስትሪው ባሉ ጉዳዮች ላይ መክሯል፡፡ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ማናጅመንት…

በድምቀት የተከበረው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በድምቀት የተከበረው 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በሰላም መጠናቀቁን የጅግጅጋ ከተማ ከንቲባ አቶ ዚያድ አብዲ ገለጹ። በበዓሉ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ…

ህብረ ብሔራዊ አንድነት ወደ ተሟላ የብሔራዊነት ትርክት የምንሻገርበት ድልድይ ነው – ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረ ብሔራዊ አንድነት ወደ ተሟላ የብሔራዊነት ትርክት የምንሻገርበት ድልድይ ነው ሲል የብልጽግና ፓርቲ መልዕክት አስተላለፈ። 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን አስመልክቶ ፓርቲው የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል።…

በኢትዮጵያ የሀሳብ ልዩነት ጠላትነት አለመሆኑን ደጋግሞ ማሳሰብ አስፈላጊ ነው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሀሳብ ልዩነት ጠላትነት አለመሆኑን ደጋግሞ ማሳሰብ አስፈላጊ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በሶማሊ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተከበረ በሚገኘው 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ላይ…

የደቡብ ኢትዮጽያ ክልል ቀጣዩን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ያስተናግዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጽያ ክልል ቀጣዩን 19ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በአርባ ምንጭ ከተማ እንደሚያስተናግድ ይፋ ተደርጓል። በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ብዝሃነትና እኩልነት ለሀገራዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጅቡቲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጅቡቲ ገቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጅቡቲ በሚኖራቸው ቆይታ፥ በ41ኛው የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) ልዩ የመሪዎች ጉባኤ ላይ አንደሚሳተፉ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት…

ኢትዮጵያ በሁሉም አውዶች አሸናፊ እንድትሆን አንድነታችንን በጠንካራ መሰረት ላይ መገንባት ለምርጫ የሚቀርብ አይደለም – የኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሁሉም አውዶች አሸናፊ እንድትሆን አንድነታችንን በጠንካራ መሰረት ላይ መገንባት ለምርጫ የሚቀርብ አይደለም ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አመለከተ። 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን አስመልክቶ የመንግስት…

ፕሬዚዳንት ሣሕለወርቅ ዘውዴ ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊ ክልል ጅግጅጋ እየተከበረ ባለው 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ላይ ለመታደም ፕሬዚዳንት ሣሕለወርቅ ዘውዴ ጅግጅጋ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቷ ጅግጅጋ ሲደርሱ በሶማሊ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ ሙሐመድ እና ሌሎች ከፍተኛ…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በጅግጅጋ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች ዛሬ በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉን ለማክበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህን…

በዓሉን በአግባቡ ብንጠቀምበት አሰባሰቢ ትርክቶችን ለማጉላት ይጠቅማል- የበዓሉ ታዳሚዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓልን በአግባቡ ብንጠቀምበት አሰባሰቢ ትርክቶችን ለማጉላት ይጠቅማል ሲሉ በጅግጅጋ በዓሉን ለመታደም የተገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ገለፁ።   ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የበአሉ ታዳሚዎች…