Fana: At a Speed of Life!

በሁሉም መስክ የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ከዳር ለማድረስ እንደሚሰራ ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በሁሉም መስክ የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ከዳር ለማድረስ በትኩረት እንደሚሰራ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡ በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትርር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) የተመራው ቡድን በደቡብ ክልል ባደረገው የልማት…

የአሜሪካና የቻይና የአየር ንብረት ለውጥ ትብብር ሊታደስ የሚችልበት ዕድል አለ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካና የቻይና የአየር ንብረት ለውጥ ትብብር ሊታደስ የሚችልበት ዕድል እንዳለ የአሜሪካ የአየር ንብረት መልዕክተኛ ጆን ኬሪ አስታወቁ። የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቀነስ አሜሪካ ከቻይና ጋር ያላትን ትብብር በመከለስ…

ኢትዮጵያ የምታከናውነው የአረንጓዴ አሻራ ዘላቂ ልማትን እውን ለማድረግ ያስችላል – ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) የብሪታኒያ - አፍሪካ የሚኒስትሮች ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ በፎረሙ የኢትዮጵያ የማዕድን ሃብትና የኢንቨስትመንት አማራጮች መቅረባቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡ በዚህም ሚኒስትሩ ፥ መንግስት…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የትምህርት መሰረተ ልማት ማሻሻያ ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል "ትምህርት ለትውልድ" በሚል መሪ ሀሳብ የትምህርት መሰረተ ልማት ማሻሻያ ንቅናቄ ዛሬ ተጀምሯል። በንቅናቄው ማስጀመሪያ ላይ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና ሌሎች…

የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የሥራ ድርጅት ጋር በጋራ ለመስራት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የሥራ ድርጅት ጋር በክህሎት መር ምቹ ሥራ ዕድል ፈጠራና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ መስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በማህበራዊ ትስስር…

ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን የጥቁር ባህር የእህል ሥምምነትን ማራዘም በሚቻልበት አግባብ ላይ ከፑቲን ጋር ሊነጋገሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶኻን ከሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር የጥቁር ባህር የእህል ሥምምነትን ማራዘም በሚቻልበት አግባብ ላይ ሊነጋገሩ መሆኑን አስታወቁ። ፕሬዚዳንቱ ከፑቲን ጋር ውሉን ማራዘምና ማደስ በሚቻልባት አግባብ ላይ…

የሶማሌ ክልል የ2015 የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልላዊ መንግሥት የ2015 ዓ.ም የመንግሥት የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጀምሯል፡፡ በግምገማው ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድን ጨምሮ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ…

በጋምቤላ ክልል የተፈጥሮ ሀብትን በማልማት የህዝብን ህይወት ለመለወጥ መስራት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ያለውን ሰላም በማስጠበቅና የተፈጥሮ ሀብቱን በማልማት የህዝብን ህይወት ለመለወጥ አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ እንደሚገባ የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተናገሩ። ባለፉት 11 ተከታታይ ቀናት በ11 ዘርፎች ሲካሄድ የነበረው…

75 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት አመቱ 203 አገልግሎቶችን በማቅረብ 75 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም የ2015 በጀት አመት የስራ አፈፃፀምን በሚመለከት ማብራሪያ እየሰጡ…

የክልሉ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 2ኛ የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን በታርጫ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። የምክር ቤቱ ዋና አፈጉባዔ አቶ ወንድሙ ኩርታ÷ምክር ቤቱ ባለፈው በጀት ዓመት በርካታ ስራዎችን ሲያከናውን መቆየቱን…