Fana: At a Speed of Life!

በፍራንኮ ቫሉታ ከ6 ሚሊየን ሊትር በላይ የምግብ ዘይት ወደ ሀገር ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርቶች በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገቡ በተዘረጋው ስርዓት ከ6 ሚሊየን ሊትር በላይ የፓልም ዘይት ወደ ሀገር ውስጥ መግባቱ ተገለጸ፡፡ የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት በ2016 በጀት ዓመት አራት ወራት ውስጥ ምግብ ዘይቱ በፍራንኮ ቫሉታ ስርዓት ወደ ሀገር…

ትውልዱ የሀገሩን እና የጥቁር ህዝቦችን ክብር ለማስቀጠል አፍሪካዊ ተቋማትን መደገፍ እንደሚገባው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሁኑ ትውልድ የሀገሩን እና የጥቁር ህዝቦችን ክብር ለማስቀጠል አፍሪካዊ ተቋማትን መደገፍ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ ይህን ያሉት ዓለም አቀፉ የጥቁር ሕዝቦች የታሪክ፣ የቅርስ…

ኢትዮጵያ 100 ሺህ ችግኞችን ለጂቡቲ ላከች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለሦስተኛ ጊዜ 100 ሺህ ችግኞች ለጂቡቲ መላኳ ተገለጸ፡፡ የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር እንዳሉት ኢትዮጵያ የጎረቤት ሀገራትንም አብሮ የማልማት ዕቅድ ይዛ ችግኞችን የማድረስ ሥራ በቀጣይነት እያከናወነች ነው። በዚህም…

ርዕሳነ-መሥተዳድሮችና ከንቲባዎች ጂግጂጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ-መሥተዳድሮች እና የሁለቱ ከተማ አሥተዳደሮች ከንቲባዎች ጂግጂጋ ገብተዋል፡፡ ርዕሳነ-መሥተዳድሮቹና ከንቲባዎቹ ጂግጂጋ ሲገቡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል…

በምስራቅ ሸዋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የተዘጋውን መንገድ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን በመተሃራ እና በወለንጪቲ መሃል በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት በወደቀ ተሽከርካሪ ቦቴ የተዘጋው መንገድ ተከፍቶ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ አደጋ ምክንያት የተዘጋውን መንገድ ለትራፊክ ክፍት…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን በማስመልከት ሀገር አቀፍ ሲምፖዚዬም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ሕዳር፣28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት ሀገር አቀፍ ሲምፖዚዬም በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። በሲምፖዚዬሙ ሚኒስትሮች፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አመራሮች፣ የክልል ርዕሳነ መሥተዳድሮች እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል።…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ18ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በመልዕክታቸውም÷ በዓሉ በኅብረ ብሔራዊ አንድነት ላይ የተመሠረተውን የብሔራዊነት ትርክት የምንገነባበት…

የቆዳ ጤናን ለመጠበቅ ጠቃሚ ምክሮች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቆዳ የሙቀት መጠንን መቆጣጠር ብቻ ሳይሆን ጤናማ፣ ጠንካራ እና ንቁ ሆነው እንዲቀጥሉ ከበሽታ፣ ከኢንፌክሽን፣ ከፀሀይ እና ከሌሎች የከባቢ አየር ንጥረ ነገሮች ይከላከላል። ስለሆነም የቆዳ ጤናን ለመጠበቅ የትኞቹ የቆዳ እንክብካቤ…

በፕሪሚየር ሊጉ ወላይታ ድቻ እና ወልቂጤ ከተማ ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 7ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ 9 ሰዓት ላይ በተካሄደ የመጀመሪያው ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ ሀምበርቾን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የወልቂጤ ከተማ ግብን አሜ መሐመድ ያስቆጠረ ሲሆን÷በዚህም…