በአማራ ክልል የተገኘውን አንፃራዊ ሠላም ለማስቀጠል የጸጥታና የደህንነት አባላት በቁርጠኝነት መስራት ይጠበቅባቸዋል-ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2016 ( ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተገኘውን አንፃራዊ ሠላም ለማስቀጠል የጸጥታና የደህንነት አባላት በቁርጠኝነት መስራት ይጠበቅባቸዋል ሲሉ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥና የቀጠናው ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ፡፡…