በሀገራት መካከል ያለውን የበይነ-መረብ ተደራሽነት ክፍተትን መሙላት ቀዳሚ አጀንዳ መሆን አለበት ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባደጉ እና በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት መካከል ያለውን የበይነ-መረብ ተደራሽነት ክፍተትን መሙላት ቀዳሚ አጀንዳ መሆን እንዳለበት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
ዓለም አቀፉ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ ከፍተኛ መሪዎች ጉባዔው ማተኮር…