Fana: At a Speed of Life!

በወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም የፈረስ ግልቢያ ውድድርና ትርዒት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በወንጪ-ዳንዲ ኢኮ ቱሪዝም የፈረስ ግልቢያ ውድድር እና ትርዒት ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ አቶ ሽመልስ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ፕሮጀክቶችን እየገነቡ ለሚገኙ ሰራተኞች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ በመዲናዋ ፕሮጀክቶችን እየገነቡ ለሚገኙ ሰራተኞች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ዛሬ የጥምቀት ዕለትን ጨምሮ ቀንና ሌሊት ያለ እረፍት…

አምባሳደሮች የመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበርን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና አምባሳደሮች ልዑካን የመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበርን ጎበኙ። የልዑካን ቡድኑ አባላት የአዕምሮ እና የአካል ጉዳት ያለባቸውን ግለሰቦችና አረጋውያንን አነጋግረዋል፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአሜሪካ ኤምባሲ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት ፥ በኢትዮጵያ የጥምቀት በዓልን ለሚያከብሩ የእምነቱ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷ “ውድ የክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን እንኳን ለጥምቀት በዓል በደህና አደረሳችሁ” ብለዋል፡፡ በሀገራችን በአደባባይ…

ታላላቅ የአደባባይ ሁነቶች የጎብኝዎችን ቀልብ በመሳብ ረገድ ትልቅ ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል – አቶ ቀጀላ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላላቅ የአደባባይ ሁነቶች የጎብኝዎችን ቀልብ በመሳብ ረገድ ትልቅ ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ ገለጹ። ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ ጃንሜዳ እየተከበረ ባለው የጥምቀት በዓል ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት…

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች ተከበረ፡፡ በልደታ ማሪያም ካቶሊካዊት ካቴድራል ቤተክርስቲያን በዓሉ በቅዳሴ፣ በዝማሬ እና በፀሎት ነው የተከበረው። ጥምቀት ትህትና የታየበት፣ ሀጢያት…

የጥምቀት በዓል በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከበረ፡፡ በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ ጃንሜዳ፣ በጎንደር፣ በላሊበላ እና በተለያዩ አካባቢዎች ተከብሯል፡፡ እንዲሁም በባቱ ደምበል ሐይቅ ደሴቶች እና…

የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን የካሜሩን አቻውን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር በምድብ ሦስት የሚገኙት ሴኔጋል እና ካሜሩን ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ ብሔራዊ ቡድኖቹ ያደረጉትን የምድብ ሁለተኛ ዙር ጨዋታ÷ እስማኤል ሳር በ16ኛው፣ ሀቢብ ዲያሎ በ71ኛው እና ሳዲዮ ማኔ በ95ኛው ደቂቃ ከመረብ…