በምስራቅ ሸዋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የተዘጋውን መንገድ በፍጥነት ለመክፈት ጥረት እየተደረገ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን በመተሃራ እና በወለንጪቲ መሃል በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት በወደቀ ተሽከርካሪ ቦቴ የተዘጋውን መንገድ በፍጥነት ለመክፈት ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ገለጸ።
በአሮሚያ ክልል ፖሊስ የትራፊክ ፖሊስ…