Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ሸዋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የተዘጋውን መንገድ በፍጥነት ለመክፈት ጥረት እየተደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን በመተሃራ እና በወለንጪቲ መሃል በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት በወደቀ ተሽከርካሪ ቦቴ የተዘጋውን መንገድ በፍጥነት ለመክፈት ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ገለጸ። በአሮሚያ ክልል ፖሊስ የትራፊክ ፖሊስ…

በአዲስ አበባ ከተማ ከስደት ተመላሾችን ተጠቃሚ የሚያርግ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 700 ከስደት ተመላሽ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ የሚያርግ ፕሮጀክት በአዲስ አበባ ከተማ ይፋ ሆነ፡፡ ፕሮጀክቱ በዩኤን ሃቢታት፣ በዓለም አቀፉ ሰራተኞች ድርጅት እና በዓለም ጤና ድርጅት የሚደገፍ ነው ተብሏል፡፡ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ…

በአፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ በ18ኛው ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ላይ ለመታደም ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ገብቷል። አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገርና ልኡካን ቡድናቸው ጅግጅጋ ገራድ ዊል ዋል አውሮፕላን ማረፊያ…

አፕል አዳዲስ አይፓድና ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን ለገበያ ሊያቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፕል ኩባንያ አዲስ ሞዴል የሆኑትን የአይፓድ እና ኮምፒውተር ምርቶችን ገበያ ላይ ለማዋል ዝግጅት መጨረሱን አስታውቋል፡፡ ምርቶቹ ኩባንያው ያጋጠመውን የሽያጭ መቀዛቀዝ ያሻሽላሉ የተባለ ሲሆን በመጨው መጋቢት ወር ገበያ ላይ እንደሚውሉ ተጠቁሟል፡፡…

የቻይና ማሽነሪ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ የማዳበሪያ ፋብሪካ የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ማሽነሪ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ የማዳበሪያ ፋብሪካ የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ተገለጸ። በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው የኮርፖሬሽኑን የስራ ሃላፊዎች ዛሬ በሚሲዮኑ ተቀብለው ውይይት አድረገዋል፡፡ በውይይቱም…

የብሔራዊ ጀግኖችና ህጻናት አምባ ለመከላከያ ዋና ጤና መምሪያ የህክምና ቁሳቁሶችን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ጀግኖችና ህጻናት አምባ ከተለያዩ አለም አቀፍ ድርጅቶች ያገኛቸውን የህክምና ቁሳቁሶች ለመከላከያ ዋና ጤና መምሪያ አስረክቧል። የህክምና ቁሳቁሶቹን የብሔራዊ ጀግኖችና ህጻናት አምባ ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ሻለቃ ተስፋዬ ወንድሙ ለመከላከያ…

የሙስና ወንጀልን ለመከላከል የህዝቡ ትብብርና እገዛ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙስና ወንጀልን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የህዝቡ ትብብርና እገዛ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የብሔራዊ ጸረ ሙስና ኮሚቴ ጥሪ አቀረበ። ለተከታታይ ቀናት በተለያዩ መርሃ ግብሮች "ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፣ በህብረት እንታገል'' በሚል መሪ ሀሳብ…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን መከበር ህብረ ብሔራዊት ሀገር ለመገንባት ሚናው የጎላ ነው – አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን መከበር የምናስባትን አካታችና ህብረ ብሔራዊት ሀገር ለመገንባት ሚናው የጎላ ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ። አቶ ሙስጠፌ መሃመድ የ18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች…

የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ የሽግግር ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ሩዋንዳ አካባቢ ያስገነባውን የሽግግር ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ አስመርቋል፡፡ የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ደርቤ አስፋው በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ÷ ባንኩ በብዙሃን ተመስርቶ ሁሉን አካታች የሆነ…

ኢራን ለጄኔራል ቃሲም ሱለይማኒ ግድያ 50 ቢሊዮን ዶላር ካሳ እንዲከፈል ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዓመታት በፊት በኢራኑ ጄኔራል ቃሲም ሱለይማኒ ላይ በተፈጸመው ግድያ እጃቸው አለበት በሚል ኢራን የጠረጠረቻቸው አሜሪካና ሌሎች ግለሰቦች 50 ቢሊዮን ዶላር ካሳ እንዲከፍሉ የኢራን ፍርድ ቤት ጠይቋል፡፡ የኢራን ውድ ልጅ እና የጸረ-ሽብር አዛዥ…