ለአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ስኬት ሁሉም ተሳትፎ ሊኖረው ይገባል- ጣሰው ወ/ሃና (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የቀጣዩ ትውልድ ዋስትና ስለሆነ ለስኬቱ የሁሉም ተሳትፎ ሊታከልበት እንደሚገባ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጣሰው ወ/ሃና (ፕ/ር) ገለጹ፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች እና ሠራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ…