Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አራት ወራት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስለጣኑ ዋና ዳይሬክተር መለሰ ኪዊ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ በአራት ወራት ውስጥ 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱን…

ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ ከተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በኢትዮጵያ ከብሪታኒያ አምባሳደር ዳረን ዌልች እና የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጆሴ ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በቀጣይ በትብብር በሚያከናውኗቸው ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን አቶ ሽመልስ…

በባሕር ዳር ከተማ በሐሰተኛ ማኅተሞች ማስረጃዎችን ሲሰጡ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ሐሰተኛ ማኅተሞችን በመጠቀም የተለያዩ ማስረጃዎችን ሲሰጡ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በከተማ አሥተዳደሩ ግሽ ዓባይ ክፍለ ከተማ 143 ልዩ ልዩ ማኅተሞች እንዲሁም 112…

በመዲናዋ በበጀት ዓመቱ በቀን 70 ሺህ ሜ.ኩብ ውሃ ወደ ስርጭት ለማስገባት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በመዲናዋ በበጀት ዓመቱ በቀን ተጨማሪ 70 ሺህ ሜ.ኩብ ውሃ ወደ ስርጭት ለማስገባት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። ለዚህም በ1 ቢሊየን 457 ሚሊየን ብር በሚሆን ወጪ 42 ጉድጓዶች ቁፋሮ እንደሚካሄድ ተጠቁሟል።…

የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች መሪ ለፕሬዚዳንት ፑቲን አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ፕሬዚዳንት ሞሃመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሀገራቸው ለገቡት የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቪላድሚር ፑቲን አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ በፈረንጆቹ ከ2019 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሩሲያው ፕሬዚዳንት…

የማህበራዊ ሚዲያ ተዋናዮችና የማህበረሰብ አንቂዎች በሀገር ግንባታ ሂደት ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበራዊ ሚዲያ ተዋናዮችና የማህበረሰብ አንቂዎች በጠንካራ እሴት በመመራት በሀገር ግንባታ ሂደት ላይ ሚናቸውን እንዲወጡ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ታዬ ደንደአ ጥሪ አቀረቡ። "የሀገር ግንባታ መሰረታውያን" በሚል ርዕስ ለማህበራዊ ሚዲያ ተዋናዮችና…

በጎዳና የሚኖሩ እናቶችና ልጆቻቸውን ለማንሳት የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎዳና የሚኖሩ እናቶች እና ልጆቻቸውን የማንሳት ፕሮጀክትን ለመደገፍ የገቢ ማሰባሰብና የግንዛቤ መፍጠሪያ ንቅናቄ ሊካሄድ ነው፡፡ ንቅናቄው በሜሪጆይ የፕሮጀክት ባለቤትነትና በተሥፋ ኪነጥበብ ኢንተርፕራይዝ ፈፃሚነት የሚካሄድ ነው፡፡ ዛሬ…

ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ከሞሮኮ ኢነርጂና ዘላቂ ልማት ሚኒስትር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ28ኛው የተመድ የአየር ንብረት ጉባዔ እየተሳተፉ የሚገኙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ከሞሮኮ ኢነርጂ እና ዘላቂ ልማት ሚኒስትር  ሌኢላ ቤናሊ(ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል:: ሚኒስትሮቹ  በታዳሽ ሀይል ልማት ላይ በጋራ…

ሕዳር 20 በቋሚነት የዓየር ኃይል ቀን ሆኖ ይከበራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዳር 20 ቀን የዓየር ኃይል ቀን ሆኖ በቋሚነት እንዲከበር መወሰኑን የዓየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ አስታውቀዋል። የዚህ ዓመት የኢፌዴሪ ዓየር ኃይል 88ኛ ዓመት ክብረ በዓልም ከሕዳር 20 ጀምሮ በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን መከበር ሕብረብሔራዊነትን ያጠናክራል- ረ/ኮሚሽነር  ደራርቱ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ሕዳር 26፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን መከበር አብሮነትንና ሕብረ ብሔራዊነትን ያጠናክራል ስትል የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር  ደራርቱ ቱሉ ገለጸች። 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ''ብዝሃነትና እኩልነት…