የባህር በር ማግኛ እድሎችን አሟጦ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር በር ማግኛ እድሎችን አሟጦ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን አመለከቱ።
"ያልተቋረጠው የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ታሪካዊ፣ ጂኦ ፖለቲካዊ እና ከባቢያዊ አተያይ" በሚል ርዕስ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከማህበረሰብ…