Fana: At a Speed of Life!

የፌዴራል ፖሊስ አባላት 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አመራሮች እና አባላት በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አመራር እና አባላት በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 7 እንዲሁም የፖሊስ ሰራዊቱ በሚገኙባቸው…

አቅምና ጉልበት ያለው ሁሉ ኢትዮጵያን የማልበስ ኃላፊነት ሊወጣ ይገባል – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቅምና ጉልበት ያለው ሁሉ ኢትዮጵያን የማልበስ ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ርዕስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም…

በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳ ጀምሮ እስከ 8፡30 ድረስ ከ372 ሚሊየን በላይ ችግኝ ተተክሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት እየተካሄደ በሚገኘው በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳ ጀምሮ እስከ 8 ሰዓት ተኩል ድረስ 372 ሚሊየን በላይ ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። ከችግኝ ተከላ ሁነቶች መከታተያ…

ዛሬ የምንተክለው ችግኝ የነገ የአየር ብክለት መከላከያ ጋሻችን ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ዛሬ የምንተክለው ችግኝ ነገ ምግባችን፣ መጠለያ ጥላችን እንዲሁም የነገ የአየር ብክለት መከላከያ ጋሻችን ነው” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

በድሬዳዋ በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ መርሐ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም፣ የፕላንና ልማት ሚኒስተር ፍፁም አሰፋ፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ለመታገል የተግባር ማሳያ ነው – ኦሬሊያ ቻሌብሮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከወሬ ባለፈ የአየር ንብረት ለውጥን በተግባር ለመታገል ዋና ማሳያ ነው ሲሉ በተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ኦሬሊያ ቻሌብሮ ተናገሩ፡፡ በተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ መከላከያ ሰራዊት አረንጓዴ ዐሻራና ልማቱ ላይ የላቀ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር መከላከያ ሰራዊት የአገር ሉዓላዊነትና ደኅንነት ከማስጠበቅ ባሻገር አረንጓዴ ዐሻራና ልማቱ ላይ የላቀ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የመከላከያ ሰራዊት አባላትና መኮንኖች በአንድ…

የአንድ ጀምበር ዘመቻ በራሱ አንድ ስኬት አንድ ግብ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) የዛሬው የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በራሱ አንድ ስኬት አንድ ግብ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ። በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ…

በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ችግኝ የመትከል መርሐ-ግብሩ ማለዳ ነው መካሄድ የጀመረው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በመርሐ-ግብሩ የአረንጓዴ አሻራቸውን…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር ተከላ መርሐ ግብር እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት እና የጽሕፈት ቤቱ ሠራተኞች 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር ተከላመርሐ ግብር በየካ ክፍለ ከተማ ፈረንሳይ 01 አካባቢ እያከናወኑ ነው፡፡ የምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶ ÷ በኢትዮጵያ የተጀመረው…