ደቡብ ኢትዮጵያና ጋምቤላ ክልሎችን ከጎበኙ ቱሪስቶች 100 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ እና ጋምቤላ ክልሎች የሚገኙ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ከጎበኙ ቱሪስቶች 99 ሚሊየን 800 ሺህ ብር መገኘቱን የየክልሎቹ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮዎች አስታወቁ፡፡
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ፍሬሕይወት ዱባለ እንዳሉት÷…