በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምን ከመፍጠር በተጓዳኝ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ ነው – አህመዲን ሙሀመድ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ከመፍጠር በተጓዳኝ የልማት ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን በምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል ከተሞች ልማት ዘርፍ አስተባባሪ አህመዲን ሙሀመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
አህመዲን…