Fana: At a Speed of Life!

በፕሪቶሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዳያስፖራ አባላት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪቶሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኢስተርንኬፕ ግዛት ፖርትኤልሳቤት አካባቢ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ጋር ተወያይቷል፡፡ በሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች መብትና ጥቅም ማስጠበቅ፣ በዳያስፖራ ልማትና ተሳትፎ እንዲሁም በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የተረጋገጠበት እንዲሆን ሐላፊነታችንን መወጣት አለብን – አቶ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማንኛውም ዜጋ ሰርቶ የሚለወጥበት፣ ፍጹም ሰላማዊና የዜጎች ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የተረጋገጠበት እንዲሆን የሚጠበቅብንን ሐላፊነት መወጣት አለብን ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። ርእሰ…

በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ109 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ109 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የ2016 የመጀመሪያ ሩብ በጀት ዓመት የመንግሥት የሥራ አፈጻጻም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ኤፍ ቢ ሲ)…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬዲዮ ለመገንባት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬዲዮ ለመገንባት ስምምነት ተፈራረሙ። ጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየሰጠ ካለው የጋዜጠኝነትና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ትምህርት በተጨማሪ በማህበረሰብ ሬዲዮ ተደራሽ ለመሆን አቅዶ እየሰራ እንደሚገኝ…

ሠራዊቱ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የማስጠበቅ ተልዕኮውን አጠናክሮ ይቀጥላል – ሜ/ጄ ተሾመ ገመቹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሠራዊት የኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና የህዝብን ሰላም የማስጠበቅ ተልዕኮውን በብቃት መወጣቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክተር ሜ/ጄ ተሾመ ገመቹ ገለጹ። ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራትና ለቀጣናው…

96 ዜጎች ከሊባኖስ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ምክንያቶች የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ ሳይኖራቸው በሊባኖስ ረዥም ዓመታት ሲኖሩ የነበሩ 96 ሰነድ አልባ ዜጎች በሁለተኛው የበረራ ፕሮግራም ወደ ኢትዮጵያ ዛሬ ተመልሰዋል፡፡ በቀጣይም ሶስተኛውና 89 ዜጎች ወደ ሀገር ቤት…

የኦሮሚያ ከተማ ፕላን ኢንስቲትዩት ለ704 ከተሞች ፕላን ማዘጋጀቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከተማ ፕላን ኢንስቲትዩት ለ704 ከተሞች ፕላን አዘጋጅቶ ማውጣቱን አስታውቋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታረቀኝ አብዱልጀባር÷ የክልሉን ከተሞች በዘመናዊ መንገድ ለማልማት ኢንስቲትዩቱ እየሰራ ነው ብለዋል፡፡…

ጋና ለጎብኚዎች የመዳረሻ ቪዛ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋና አዲስ ለአንድ ወር የሚቆይና ለጎብኚዎች የሚያገለግል የመዳረሻ የቱሪስት ቪዛ ይፋ ማድረጓን የሀገሪቱ ቱሪዝም ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በዚህም መሰረት ጎብኝዎች በፈረንጆቹ ከታህሳስ 1 እስከ ጥር 14 ድረስ ከመደበኛው የቪዛ ፈቃድ ውጭ ወደ ጋና…

የአማራ ክልልን ሰላም ወደ ነበረበት ለመመለስ በቅንጅት ሊሰራ ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልን ሰላም ወደ ነበረበት ለመመለስ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ከፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት ሊሰራ እንደሚባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አረጋ ከበደ ገለፁ። በባህር ዳር ከተማ ከልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ…

በድሬዳዋ የወባና የደንጊ ትኩሳት ወረርሽኝን ለመከላከል እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬደዋ አስተዳደር የተከሰተውን የደንጊ ትኩሳትና የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል በተቀናጀ መንገድ እየተሰራ መሆኑን የድሬዳዋ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ዶ/ር ፅጌረዳ ክፍሌ እንዳሉት÷ በትንኝ አማካኝነት የሚተላለፉት የወባና…