Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ምስጋኑ ከዓለም አቀፉ የሰላም ምርምር ኢንስቲትዩት ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከዓለም አቀፉ የሰላም ምርምር ኢንስቲትዩት ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ምስጋኑ÷እንደ ዓለም አቀፉ የሰላም ምርምር ኢንስቲትዩት አይነት ተቋም ጋር በሰላም እና ደህንነት ዙሪያ…

የሕዝብ ጥያቄዎች እንዲመለሱና ሰላም እንዲመጣ ሁሉም መሥራት ይገባዋል – ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ጥያቄዎች እንዲመለሱና ሰላም እንዲመጣ ሁሉም ስለ ሰላም መሥራት ይገባዋል ሲሉ የሰሜን ምዕራብ እዝ አዛዥ ሌtናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ፡፡ በባሕር ዳር ከተማ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት…

የዳያስፖራ ፖሊሲን ለማሻሻል ጥናት ሊካሄድ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ላለፉት አስር ዓመታት ሥራ ላይ የዋለውን የኢትዮጵያ የዳያስፖራ ፖሊሲ ለማሻሻል ተጨማሪ ጥናት ሊያካሂድ መሆኑን ገልጿል፡፡ የዳያስፖራ ፖሊሲን ለማሻሻል እየተከናወኑ ባሉ የጥናት ሥራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሂዷል።…

በሸገር ከተማ ካርታ አዘጋጅተው የመንግስት ይዞታ እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ 3 ተከሳሾች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር ቡራዩ ክ/ከተማ አራት የመስግስት ይዞታዎች ላይ በተጭበረበረ መንገድ ካርታ አዘጋጅተው ቦታው እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ 3 ተከሳሾች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ። ተከሳሾቹ እንዲቀጡ ውሳኔ የሰጠው የኦሮሚያ ክልል የሸገር…

20 ነጥብ 7 ሚሊየን የመማሪያ መጽሐፍ ሕትመት ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር የተፈጠረውን የመማሪያ መጽሐፍ እጥረት ለመፍታት የ20 ነጥብ 7 ሚሊየን መጽሐፍ ሕትመት መታዘዙን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)÷የሕትመት ሥራው እስካሁን የዘገየው ከአዲሱ የትምርት ሥርዓት…

ለክልል አደረጃጀት የተሰጠው ምላሽ የሕዝብን ጥያቄ የመመለስ ቁርጠኝነት ማሳያ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ለክልል የአደረጃጀት ጥያቄዎች የሰጠው ምላሽ የህዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የስራ ማስጀመሪያ እና የምስጋና መርሐ…

ኢንስቲትዩቱ የአፍሪካ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የልሕቀት ማዕከል እንዲሆን የቀረበው ምክረ ሃሳብ ተቀባይነት አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የልሕቀት ማዕከል እንዲሆን የቀረበው ምክረ ሃሳብ ተቀባይነት ማግኘቱ ተገልጿ። የአፍሪካ የአይሲቲ እና ኮሙኒኬሽን ሚኒስትሮች መደበኛ ጉባኤ በአፍሪካ ህብረት የስብሰባ…

የጤና ተቋማትን መልሶ በመገንባትና በመጠገን መደበኛ አገልግሎት እንዲሰጡ መደረጉ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም በጤናው ዘርፍ የጤና ተቋማት መልሶ በመገንባትና በጥገና ከ95 በመቶ በላይ መደበኛ አገልግሎት እንዲሰጡ መደረጉ ተገለጸ፡፡ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መመስረት ህዝቡን ተጠቃሚ በማድረግ ሊገለጽ ይገባል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መመስረት ህዝቡን ተጠቃሚ በማድረግ ሊገለጽ ይገባል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ እና የምስጋና መርሐ-ግብር ላይ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን ለማቋቋም ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያና የምስጋና መርሐ ግብር ላይ ለክልሉ ልማት ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ መርሐ ግብሩ የፌደራል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ…