Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ አመታዊ የጥናትና ምርምር አውደጥናት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ " ችግር ፈቺና ምርምር ለከተማችን የላቀ ለውጥ " በሚል መሪ ሀሳብ አመታዊ የጥናትና ምርምር አውደ ጥናት እያካሄደ ነው። በአውደ ጥናቱ አካዳሚው በተለያዩ የመዲናዋ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ ያጠናቸውን የምርምር…

የመደመር ትውልድ መጽሐፍ የትውውቅና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጋምቤላ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደመር ትውልድመጽሐፍ የትውውቅና የገቢ ማሰባሰቢያ ክልላዊ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በጋምቤላ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ÷በመደመር መጽሐፍ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በክልሉ ለቤተ መጸሐፍት ማሰሪያ እንደሚውል…

ተቋማት ለገበታ ለትውልድ ፕሮጄክት የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን እንደቀጠሉ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋማት ለገበታ ለትውልድ ፕሮጄክት የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን እንደቀጠሉ ነው። የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በ4ኛ ዙር የገበታ ለትውልድ ፕሮጄክትን የደገፉ ድርጅቶችን በመዘርዘር አመስግኗል፡፡ በዚህም መሰረት ዳሸን ባንክ 72 ሚሊየን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የጉባ ኮርስ እና የድህረ ምረቃ ዕጩ መኮንኖችን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የጦር ሀይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዐቢይ አሕመድ በሁርሶ ሰላም ማስከበር ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ የጉባ ኮርስ እና የድህረ ምረቃ ዕጩ መኮንኖችን አስመረቁ። የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ  በሁርሶ ማሰልጠኛ  ያሰለጠናቸው እጩ…

የክልል ልዩ ኃይልን መልሰን እናደራጀው እንጂ  እንበትነው አላልንም – ጄነራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ልዩ ኃይልን መልሶ የማደራጀት ተግባር አሁን የተጀመረ ተግባር አይደለም ሲሉ የሀገር መከላከያ ሠራዊት የጦር ሃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹም ጄነራል አበባው ታደሰ ገለፁ፡፡ ጄነራል አበባው ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፥  "የልዩ ኃይል…

ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሠጠ መግለጫ

የአማራ ሕዝብ ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ወንድምና እህት ህዝቦች ጋር በመሆን የኢትዮጵያን ሕልውና ለማስጠበቅ ያልከፈለው ዋጋ የለም፡፡ የኢትዮጵያዊ አንድነትን ለማጽናትም ሲል ከመክፈል የሚሰስተው ዋጋ የለም፡፡ በመሆኑም የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትም ሆነ መላው የክልሉ ሕዝብ በሀገር ሕልውና እና…

ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው ከአፍሪካ ልማት ባንክ የግብርና ዘርፍ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮሰመሪታ ሰዋሰው ከአፍሪካ ልማት ባንክ የግብርና ዘርፍ ዳይሬክተር  ፓስካል ሳጊንጋ (ዶ/ር) እና ከሞሮኮ የአፈር ማዳበሪያ አምራች ድርጅት  ሊቀመንበር ላህቸን ኢናህሊ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ሚኒስትር ዴኤታዋ…

የቀድሞ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጫላ ዋታ (ዶ/ር) ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጫላ ዋታ (ዶ/ር) ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ተጠርጣሪው በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን መርማሪ ነው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት የቀረቡት። በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው…

ሩዝ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ተገበያየ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ለመጀመሪያ ጊዜ የሩዝ ምርት ማገበያየቱን አስታውቋል፡፡ ድርጅቱ በ2015 በጀት ዓመት ወደ ግብይት ሥርዓቱ ካካተታቸው የግብርና ምርቶች መካከል አንዱ የሆነው ሩዝ መጋቢት 28 ቀን 2015 ዓ.ም በኤሌክትሮኒክስ የግብይት…