Fana: At a Speed of Life!

የኢጋድ 2ኛው የተቀናጀ የፍልሰተኞች ጉዳይ ምላሽ የሕግ ማዕቀፍን የተመለከተ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ሁለተኛው የተቀናጀ የፍልሰተኞች ጉዳይ ምላሽ የህግ ማዕቀፍን የተመለከተ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። ኢጋድ የመጀመሪያውን የፍልሰተኞች ጉዳይ ምላሽ የህግ ማዕቀፍ ከፈረንጆቹ 2015…

ሃገር አቀፍ የተማሪዎችና መምህራን የፈጠራ ስራዎች ውድድር መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው ሃገር አቀፍ የተማሪዎችና መምህራን የፈጠራ ስራዎች ውድድር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና ትምህርት አመራር ልማት መሪ አስፈፃሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር)፥ የፈጠራ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባንጉይ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትጵያ አየር መንገድ ወደ ሴንትራል አፍሪካ ዋና ከተማ ባንጉይ በረራ ጀምሯል። የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ኃላፊ ለማ ያዴቻ÷ በ2030 ወደ ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ዋና ከተሞች የመብረር እቅድ መኖሩን አንስተዋል፡፡ አየር መንገዱ…

ቻይና እና አሜሪካ የዓየር ንብረት ለውጥ ቀውስን ለመፍታት በትብብር ሊሠሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና አሜሪካ አሳሳቢ እየሆነ የመጣውን የዓየር ንብረት ለውጥ ቀውስ በትብብር ለመፍታት እንደሚሠሩ ገለጹ፡፡ ሀገራቱ ትብብራቸውን ለማሳደግ መስማማታቸውንና የጋራ መግለጫ ማውጣታቸውን የቻይና የሥነ-ምኅዳር እና የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስቴር በዛሬው…

በክልሉ ከአበባ እና አትክልት ምርቶች ከ8 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በመኸር ወቅት ከአበባ እና አትክልት ዘርፍ ከ8 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት እንደሚጠበቅ ተመላከተ፡፡ በዘርፉ በምርት ከተሸፈነው 35 ሺህ 195 ሔክታር ከ8 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት…

በመዲናዋ ባለፉት 4 ወራት ለ50 ሺህ በላይ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል መፈጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አራት ወራት ለ50 ሺህ 569 ሥራ ፈላጊዎች ቋሚ የሥራ እድል መፍጠር መቻሉን በአዲስ አበባ ከተማ የሥራ፣ ኢንተርፕራዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው የዘርፍ አመራሮች፣ ከክፍለ ከተማ ምክትል ጽ/ቤት ኃላፊዎችና ምክትል ሥራ…

በቻይና ብሔራዊ ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር የተመራ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ብሔራዊ ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር ሎሳንግ ጂያልትሰን የተመራ የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ…

ስለማር ማወቅ ያለብዎ ነገሮች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማር በንጥረ-ምግቦች እና አንቲኦክሲዳንትስ የበለፀገ ሲሆን ፥ ፀረ-ባክቴሪያ ባህሪይ አለው፡፡ ማር በርካታ የጤና ጥቅሞች ያሉት ሲሆን ፥ በቤት ውስጥ ለሚደረግ የህክምና እና የምግብ አማራጭ ሆኖ ይጠቀሳል፡፡ ማር ፕሮቲን፣ ፋይበር እንዲሁም…

የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከአለም ትኩረት የሚሹ በሽታዎች መድኃኒት ምርምር ኢንሸቲቭ ቡድን ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከአለም ትኩረት የሚሹ በሽታዎች መድኃኒት ምርምር ኢንሸቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ሊዊስ ፒዛሮ እና ከምስራቅ አፍሪካ ቡድናቸው ጋር በሊሽማኒያሲስ ፕሮግራም ዙሪያ ተወያይተዋል። የውስጥ እና የቆዳ ሊሽማኒያሲስ በሽታ አሁንም…

ኢትዮጵያ በ18ኛው የዱባይ የአየር ትርዒት እና አውደ ርዕይ ላይ እየተሳፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ ልካን ቡድን እስከ አርብ በሚካሄደው የዱባይ የአየር ትርዒትና አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከአውደ ርዕዩ ጎን ለጎን ከተለያዩ…