የኢጋድ 2ኛው የተቀናጀ የፍልሰተኞች ጉዳይ ምላሽ የሕግ ማዕቀፍን የተመለከተ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ሁለተኛው የተቀናጀ የፍልሰተኞች ጉዳይ ምላሽ የህግ ማዕቀፍን የተመለከተ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ።
ኢጋድ የመጀመሪያውን የፍልሰተኞች ጉዳይ ምላሽ የህግ ማዕቀፍ ከፈረንጆቹ 2015…