የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከቻይናው የጨርቃ ጨርቅ አምራች ኢንዱስትሪ ጋር ስምምነት ተፈራረመ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከቻይናው የጨርቃ ጨርቅ አምራች ኢንዱስትሪ ጋር ስምምነት ተፈራረመ።
ስምምነቱ ኢትዮጵያውያን ባለሞያዎች ለዓለም አቀፍ ገበያ ብቁ ለማድረግ የሚያስችል ስልጠና ለመስጠት ነው ተብሏል።
የኦሪየንት ኢንተርናሽናል…