Fana: At a Speed of Life!

ቻይና በታይዋን ዙሪያ ወታደራዊ ልምምድ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ጦር በዛሬው ዕለት በታይዋን አቅራቢያ ለሦስት ቀናት የሚቆይ ወታደራዊ ልምምድ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ በልምምዱም የውጊያ ዝግጁነት ቅኝቶች እና ወታደራዊ ስልጠናዎች መካሄዳቸውን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል፡፡ ልምምዱም “ታይዋን እና ውጫዊ…

ኢትዮጵያ ቡና እና ባሕርዳር ከተማ ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ቡና እና ባሕርዳር ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ፡፡ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሣምንት ጨዋታ በአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡ በዚህም 9፡00 ላይ በተካሔደው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ወልቂጤ…

ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ በነፃነት ፀንታ ትቆያለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ጀግኖች ልጆች ስላሏት በነፃነት ፀንታ ትኖራለች ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ስር የሚገኘው የኢትዮጵያ ወታደራዊ…

እንደ ሀገር እየታረሰ ያለው መሬት 16 ሚሊየን ሔክታር ብቻ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሊታረስ ከሚችለው 74 ሚሊየን ሄክታር ውስጥ እየታረሰ ያለው 16 ሚሊየን ሔክታር መሬት ብቻ መሆኑ ተመለከተ፡፡ የአፈር አሲዳማነትን በማከም ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ላይ ያተኮረ ውይይት በቦንጋ ከተማ እየተካሔደ ነው፡፡ በውይይቱ…

በደቡብ ክልል ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ከ246 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ከ246 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበስቧል። መጽሐፉን የማስተዋወቅ እና የመሸጥ መርሐ ግብር በጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ጢያ ከተማ ጢያ ዓለም አቀፍ መካነ ቅርስ ቅጥር ግቢ ውስጥ ተካሂዷል፡፡…

ከተጀመረው አዲስ ተላምዶ ጋር የሚጣጣም የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደሀገር ከተጀመረው የለውጥ ጉዞ፣ አዲስ ተላምዶና አቅጣጫ ጋር የሚጣጣም የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራ እንደሚያስፈልግ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። ውጤታማ ተግባቦት ለኢትዮጵያ ልዕልና በሚል ርዕስ ለፌዴራል…

ከ111 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጋቢት 22 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ም በተደረገ ክትትል 88 ነጥብ 2 ሚሊየን የገቢ የኮንትሮባንድ እና 22 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የወጪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ በፍተሻ፣ በበረራና በጥቆማ መያዛቸውን የጉምሩክ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 13 የድምፃውያን ውድድር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፋና ቴሌቪዥን የሚዘጋጀውና ተወዳጁ የፋና ላምሮት የባለ ተሰጥኦ ድምጻውያን ውድድር 13ኛ ምዕራፍ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። ፋና ላምሮት ከአዳዲስ ተወዳዳሪዎችና ባለተሰጥኦዎች ጋር በቀጥታ ስርጭት የጀመረ ሲሆን፥ በሁለት ምድብ የተከፈሉ 12…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 77ኛ ዓመቱን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግዙፉ የፓን አፍሪካ አቪዬሽን ግሩፕ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ 77ኛ ዓመቱን እያከበረ ይገኛል። የኢትዮጵያ ኩራት የሆነው አየር መንገዱ በይፋ ሥራ የጀመረው የዛሬ 77 ዓመት ነበር። በዚህ የረጅም ጊዜ ጉዞው ኢትዮጵያን እና አፍሪካን…

ኢትዮጵያን በፅኑ መሰረት ላይ ለመገንባት ወጣቶች ሀገራቸውን እንዲያውቁ ማድረግ ይገባል -አቶ ታዬ ደንደኣ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በፅኑ መሰረት ላይ ለመገንባት ወጣቶች ሀገራቸውን እንዲያውቁ እና እርስ በርስ እንዲቀራረቡ ማድረግ ይገባል ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ታዬ ደንደኣ ተናገሩ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለስድስት ዙር…