Fana: At a Speed of Life!

ከሰባት አስርት አመታት በኋላ በዓይነ ሥጋ የተያዩት እህትና ወንድማማቾች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤተሰብ አባላት በተለያዩ የህይወት ገጠመኞች መለያየት እንደሚገጥም እሙን ነው፡፡ በፖለቲካ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ድንገተኛ አደጋዎች ምክንያት መለያየት ወይንም መራራቅ ሊመጣ ይችላል፡፡ ያንጊዜም ናፍቆት እና መብሰልሰሉን የህይወታቸው አንድ…

ኢትዮጵያና ሀንጋሪ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሀንጋሪ በፈረንጆቹ 1965 ዓ.ም ተፈርሞ በሥራ ላይ የነበረውን የአየር አገልግሎት ስምምነት በማሻሻል አዲስ የሁለትዮሽ የአየር አገልግሎት ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የሁለቱ ሀገራት አየር መንገዶች በኢትዮጵያና በሀንጋሪ መካከል በሳምንት 7…

የኢጋድ የሴቶች የሰላምና ደህንነት ፎረምን በይፋ ወደ ስራ የሚያስገባ ውይይት በናይሮቢ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሴቶች የሰላምና ደህንነት ፎረምን በይፋ ወደ ስራ የሚያስገባ ውይይት በኬንያ ናይሮቢ መካሄድ ጀምሯል። በውይይቱ ላይ የኢጋድ ባለስልጣናት፣ የተቋሙ አባል አገራት ተወካዮች፣ የሲቪክ…

የአሜሪካ፣ ደቡብ ኮሪያ እና የጃፓን የመከላከያ ጥምረት የቀጠናውን ውጥረት ያባብሳል ስትል ቻይና ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ፣ ደቡብ ኮሪያ እና የጃፓን የመከላከያ ጥምረት የቀጠናውን ውጥረት ያባብሳል ስትል ቻይና ገልፀለች፡፡ የአሜሪካ፣ የጃፓን እና የደቡብ ኮሪያ መሪዎች የፊታችን ዓርብ በካምፕ ዴቪድ እንደሚገናኙ ተገልጿል፡፡ ሀገራቱ በተለይም በቴክኖሎጂ እና…

የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት 4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 4 ነጥብ 39 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ እንደገለጹት÷ጠንካራ የአቅርቦትና ግብይት ሰንሰለት በመፍጠር ጥራታቸውን…

የጥራት ችግር የታየባቸው ከ42 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ መድሀኒቶችና የመድሀኒት ግብዓቶች ወደ ሀገር እንዳይገቡ መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍቢሲ) በተጠናቀቀው የ2015 በጀት ዓመት የጥራት ችግር የታየባቸው ከ42 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ መድሀኒቶችና የመድሀኒት ግብአቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ማድረጉን የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነት…

ከ19 ሚሊየን ብር በላይ ለግል ጥቅማቸው አውለዋል የተባሉ ሁለት የባንክ ሰራተኞች ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሙስና ወንጀል ከ19 ሚሊየን ብር በላይ ለግል ጥቅማቸው አውለዋል በተባሉ ሁለት የባንክ ሰራተኞች ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ተከሳሾቹ ክሱ የተመሰረተባቸው በ2007 ዓ.ም የወጣውን የሙስና ወንጀል አዋጅ ቁጥር 881/07 አንቀፅ 31/2/ እና የወንጀል…

በአፋር ክልል ለቀጣዩ የትምህርት ዘመን የትምህርት ግብዓት እየተሠራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል መስከረም 2 ቀን 2016 ዓ.ም ለሚጀመረው የትምህርት ዘመን የትምህርት ግብዓትና መሠረተ ልማት የማሟላት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የሥርዓተ-ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክተር ወልዶ ሀይሠማ…

የመቀሌና ራያ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ መደበኛ ስራዎቻቸው እየተመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት የመማር ማስተማር ስራቸውን አቋርጠው የነበሩ የመቀሌና ራያ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ መደበኛ ስራዎቻቸው እየተመለሱ መሆኑ ተገለጸ። መቀሌ ዩኒቨርሲቲ 2 ሺህ እንዲሁም ራያ ዩኒቨርሲቲ 760…

የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ የስራ ሃላፊዎች በክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ ተግባራት ምቹ ሁኔታዎችን…