Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሥራ እድል ፈጠራን፣ ሌብነትን፣ የጫካ ፕሮጀክትንና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን በተመለከተ ከሰጡት ማብራሪያ ዋና ዋና ነጥቦች…

👉ባለፉት ወራት እስካሁን ባለው ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሰው ስራ ይዟል፣ በውጭ ሀገር ብቻ 100 ሺህ ሰው በህጋዊ መንገድ የሥራ ስምሪት ተሰርቷል፣ 👉ወጣቶች በቀንና በማታ ስራ የሚያገኙባቸው ፕሮጀክቶች ተፈጥረዋል፤ መስፋት አለባቸው፣ 👉ብዙ ህዝብ ስላለን ብዙ ስራ ካልፈጠርን በስተቀር የስራ…

ምክር ቤቱ የቀረበለትን ሞሽን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክር ቤቱ መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም በፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የቀረበውን የ2016 የመንግስት የትኩረት አቅጣጫ ሞሽን በመሉ ድምፅ አፅድቋ፡፡ 6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ…

የሀገር ውስጥ ገቢና ወጪ ላይ ተጨማሪ ሥራዎች እንደሚጠበቁ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ገቢና ወጪን በተመለከተ ተጨማሪ ሥራዎች እንደሚጠበቁ አሃዞች ማመላከታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ የመንግሥት ገቢና ወጪን በተመለከተ ምንም እንኳ አሁንም ከፍተኛ ሥራ የሚጠይቅ ቢሆንም በአሃዝ ደረጃ ሲታይ…

17 ኩባንያዎችን ያቀፈ የቻይና የኢንዱስትሪና ንግድ ፌዴሬሽን ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቅርቡ በቻይና ያደረጉትን ጉዞ ተከትሎ 17 የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድና ኢትዮ ቴሌኮም 12 በመቶ ዕድገት አስመዝግበዋል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትራንስፖርትና ኮሙኒኬሽን ዘርፎች ከፍተኛ ዕድገት ማስመዝገባቸውን ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ አባላት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዋጋ ግሽበትንና የኢኮኖሚ ጉዳዮችን በሚመለከት ለምክር ቤት አባላት ከሰጡት ማብራሪያ ዋና ዋና ነጥቦች መካከል፡-

👉ኢትዮጵያ ውስጥ የኑሮ ውድነት አለ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎች በኑሮ ውድነት ምክንያት ለመመገብ ይቸገራሉ ይሄ ጥያቄ እውነት ነው፡፡ 👉ኢትዮጵያ ውስጥ ሳይሆን እዚሁ ከእኛ ቢሮ በመቶ ሜትር ርቀት ሰዎች ይቸገራሉ፤ ባለፉት 40 አመታት ያልታየ የዋጋ ግሽበት በዓለም ላይ አለ፤ የኢትዮጵያ ችግር ብቻ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኤሌክትሪክ ዘርፍ ዕድገት አበረታች መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ዓመት የኤሌክትሩክ ዘርፍ ከ12 በመቶ በላይ ዕድገት ማስመዝገቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ አባላት…

በ2015 በጀት ዓመት 23 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ አግኝተናል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት በአጠቃላይ 23 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ አግኝተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) መንግስት በአማራና በትግራይ ክልል መካከል ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ ህዝበ ውሳኔን ማዕከል ያደረገ አካሄድ ጥሩ ነው ብሎ እንደሚያምን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግስት በአማራና በትግራይ ክልል መካከል ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ አንዱ ተረስቶ ሌላኛው አኩርፎ ቀጣይ ግጭት እንዳይፈጠር ህዝበ ውሳኔን ማዕከል ያደረገ አካሄድ ብንከተል ጥሩ ነው ብሎ ያምናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…