ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሥራ እድል ፈጠራን፣ ሌብነትን፣ የጫካ ፕሮጀክትንና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን በተመለከተ ከሰጡት ማብራሪያ ዋና ዋና ነጥቦች…
👉ባለፉት ወራት እስካሁን ባለው ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሰው ስራ ይዟል፣ በውጭ ሀገር ብቻ 100 ሺህ ሰው በህጋዊ መንገድ የሥራ ስምሪት ተሰርቷል፣
👉ወጣቶች በቀንና በማታ ስራ የሚያገኙባቸው ፕሮጀክቶች ተፈጥረዋል፤ መስፋት አለባቸው፣
👉ብዙ ህዝብ ስላለን ብዙ ስራ ካልፈጠርን በስተቀር የስራ…