Fana: At a Speed of Life!

የድህረ ምረቃ ተማሪዎች መግቢያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከነገ ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የድህረ ምረቃ ተማሪዎች መግቢያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ2ኛ ጊዜ ነገ እና ከነገ በስቲያ እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፈተናው በ46 የፈተና ማዕከላት የሚሰጥ ሲሆን ÷ 9 ሺህ 70 ተማሪዎች ለመፈተን መመዝገባቸው…

ከማዕድን ላኪዎችና የከበሩ ማዕድናትና ጌጣጌጥ አቅራቢዎች ጋር ውይይት ተካሄደ

የአዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) ከማዕድን ላኪዎች እና በኢትዮጵያ የከበሩ ማዕድናት እና ጌጣጌጥ አቅራቢዎች እንዲሁም አምራቾችና ላኪዎች ማህበር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ ኢትዮጵያ የከበሩ ድንጋዮችን እና ጌጣጌጥ ማዕድናትን ለውጭ…

ሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ተማሪዎች የኢንዱስትሪ እውቀት ይዘው እንዲወጡ እያገዘ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ‘ሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር’ ያሉ ስልጠናዎች ተማሪዎች የኢንዱስትሪ እውቀት ይዘው እንዲወጡ እያገዙ መሆኑ ተገለጸ። ‘ሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር 2023’ የስልጠና መርሐ ግብር ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር…

ቀይ ባህር የኢትዮጵያ ብቸኛ መተንፈሻዋ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀይ ባህር የኢትዮጵያ ብቸኛ መተንፈሻዋ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደብን በሚመለከት በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት ፥ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ በአፍሪካ ቀንድ ያሉ ሀገራት እንዲሁም መላው የአፍሪካ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ጋር የ67 አውሮፕላኖች የግዢ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ትልቁ የተባለለትን 67 ቦይንግ ጀት አውሮፕላኖች የግዢ ሥምምነት ተፈራረመ፡፡ በሥምምነቱ መሰረት አየር መንገዱ 11 ቦይንግ 787 ድሪምላይነር እንዲሁም 20 ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን…

በጤና ተቋማት ያሉ የእናቶች ማቆያዎች የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ሚናቸውን እየተወጡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ተቋማት ያሉ የእናቶች ማቆያ ቤቶች የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በወሊድ ምክንያት የሚከሰት የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ነባር ማቆያ ቤቶችን ለማጠናከር እና በህብረተሰቡ ተሳትፎ አዳዲስ ቤቶችን ለመገንባት…

እስራዔል ከሃማስ ጋር እየተደራደረች መሆኑ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል ከሃማስ ጋር የታገቱባትን ንጹሐን ለማስለቀቅ እየተደራደረች መሆኑ ተገለጸ፡፡ አሁን ላይ ሁለቱ አካላት ጦርነቱን ማካሄድ ከጀመሩበት ጊዜ ጀምሮ የያዟቸውን ንጹሃን ለመለዋወጥ መቃረባቸውም ነው የተገለጸው። ድርድሩ ከተሳካ በፍልስጤም ታጣቂ…

ለኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል የመሪ ቃል ትንተና ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ብዝኃነት እና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት" በሚል መሪ ሐሳብ ለሚከበረው 18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል የመሪ ሐሳብ ትንተና ተካሂዷል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ- ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በዓሉ ከሕዳር 25 እስከ ሕዳር…

ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ማንንም ለመጉዳት አይደለም – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ማንንም ለመጉዳት አይደለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረበላቸው የዲፕሎማሲ ጥያቄዎች ማብራሪያ…