Fana: At a Speed of Life!

በስሎቬኒያ የውጭና የአውሮፓ ጉዳዮች ሚኒስትር የተመራ ልዑክ ለስራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ ይመጣል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስሎቬኒያ የውጭና የአውሮፓ ጉዳዮች ሚኒስትር ታኒያ ፋየን የተመራ ልዑክ በኢትዮጵያ የሦስት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እንደሚያደርግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያመላክተው ሚኒስትሯ ወደ…

500 ሰዎች ብቻ የሚኖሩባት የዓለማችን እጅግ ቀዝቃዛዋ መንደር – ኦይሚያኮን

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሩሲያ ግዛት በሳይቤሪያ አካባቢ የምትገኘዋን 500 ሰዎች ብቻ የሚኖሩባትን የዓለማችንን እጅግ ቀዝቃዛዋን መንደር እናስተዋውቃችሁ፡፡ አነስተኛዋና ቀዝቃዛዋ መንደር ኦይሚያኮን ትባላለች፡፡ የኦይሚያኮን መንደር ዓመታዊ አማካኝ የቅዝቃዜ መጠን…

በጀማ ወንዝ ላይ ጊዜያዊ መሸጋገሪያ ተሰርቶ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀማ ወንዝ የብረት ድልድይ ወደ ነበረበት እስከሚመለስ ድረስ በተሰራው ጊዜያዊ መሸጋገሪያ ተሽከርካሪዎች መጓጓዝ ጀምረዋል፡፡ የጀማ ወንዝ የብረት ድልድይን ወደ ነበረበት ለመመለስ የ24 ሰዓት የጥገና ሥራ እየተሰራ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሰረት…

ባለፉት ስምንት ወራት ከ25 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ሥምንት ወራት ከ25 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው የግብር ትምህርት እና ኮሙኒኬሽን የሥራ ሂደት ዳይሬክተር አቶ አግማስ ጫኔ እንዳሉት÷ ለመሰብሰብ የታቀደው ገቢ የክልሉን…

የሩዋንዳውያን የዘር ፍጅት 29ኛ አመት መታሳቢያ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁቱ እና ቱተሲ ጎሳዎች እርስ በእርስ የተገዳደሉበት የሩዋንዳው የዘር ፍጅት 29ኛ አመት መታሳቢያ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ተካሂዷል፡፡ በመታሰቢያ ስነ ሰርዓቱ ላይ የተገኙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ÷ አንድ…

በመዲናዋ ለሚካሄደው የጎዳና ላይ ኢፍጣር የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የረመዳን ጾምን አስመልክቶ ነገ በአዲስ አበባ የሚደረገው የጎዳና ላይ ኢፍጣር በሰላም እንዲካሄድ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁ አስታውቋል፡፡   "ኢፍጣራችን ለወገናችን" በሚል መሪ ቃል ነገ ቅዳሜ መጋቢት 30…

በግብርና ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የልማት ስራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በግብርናው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ጎብኝቷል። በጉብኝት መርሐ ግብሩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና ሌሎች…

የአቶ ሽመልስ አብዲሳን ስም በመጠቀም ህገወጥ የሲሚንቶ አከፋፋይ ማህበር በማደራጀት የተከሰሱ ግለሰቦች በጽኑ እስራት እና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ስም በመጠቀም ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀትና ህገወጥ የሲሚንቶ አከፋፋይ ማህበር በማደራጀት ከ29 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሱ ስምንት ተከሳሾች እስከ 20 አመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና…

የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ የግብርናውን ዘርፍ በማሸጋጋር ረገድ ትልቅ ሚና እንዳለው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ኢኮኖሚውን ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለማሸጋገር ትልቅ ሚና እንዳለው የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚኒስትሮች ኮሚቴ በተቀናጀ ግብርና ኢንዱስትሪ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲን ጨምሮ የክልሉ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።…