በክልሉ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 134 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ መሰጠቱ ተገለፀ።
ባለሀብቶቹ የኢንቨስትመንት ፍቃድ የወሰዱት በግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ፣…