አዲስ አበባና ዴንቨር በጋራ የሚሰሩባቸውን ዘርፎች ወደ ተግባር መለወጥ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ እና ዴንቨር ከተሞች በጋራ የሚሰሩባቸውን ዘርፎች ወደ ተግባር መለወጥ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡
የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዴንቨር በነበራቸው ቆይታ ከከተማው ከንቲባ ማይክል ሃንኮክ ጋር በጋራ ለመሥራት የተለዩ ዘርፎችን…