Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባና ዴንቨር በጋራ የሚሰሩባቸውን ዘርፎች ወደ ተግባር መለወጥ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ እና ዴንቨር ከተሞች በጋራ የሚሰሩባቸውን ዘርፎች ወደ ተግባር መለወጥ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዴንቨር በነበራቸው ቆይታ ከከተማው ከንቲባ ማይክል ሃንኮክ ጋር በጋራ ለመሥራት የተለዩ ዘርፎችን…

ቤልጄም በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ለመስራት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ቤልጄም በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ፣ በዲጂታላይዜሽንና በአቅም ግንባታ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ( ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከቤልጄም አምባሰደር ስቴፈን ቲጅስ ጋር ተወያይተዋል።…

በኦሮሚያ ክልል ከሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ 28 ነጥብ 2 በመቶው ብቻ ለአርሶ አደሮች መቅረቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ እስካሁን 28 ነጥብ 2 በመቶው ብቻ ለአርሶ አደሮች መቅረቡ ተገለፀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ እንደገለጸው ÷ በክልሉ 9 ነጥብ 9 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ያስፈልጋል። የቢሮው…

ኢትዮ- ኤሌክትሪክ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወረደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ኤሌክትሪክ ለገጣፎ ለገዳዲን ተከትሎ ከኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መውረዱን ያረጋገጠ ሁለተኛ ክለብ ሆኗል። ኢትዮ- ኤሌክትሪክ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአዲስ መልክ መደረግ ከጀመረበት 1990 አንስቶ ሁለት ጊዜ ሻምፒዮን መሆኑ ይታወቃል፡፡…

እስራኤል ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ታሪካዊ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ልዩ ቦታ እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በእስራኤል መካከል ያለው ታሪካዊ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በእስራኤል ልዩ ቦታ አለው ሲሉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ገለጹ፡፡ በእስራኤል የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ የሹመት…

የምንከተለው አቅጣጫ የቤንሻንጉል ጉሙዝን ህዝብን የክህሎት ልማትን መሠረት ያደረገ የሥራ ዕድል ፈጠራ ነው – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምንከተለው አቅጣጫ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ህዝብ ምርታማነትን ለመጨመር የሚያስችል የክህሎት ልማትን መሠረት ያደረገ የሥራ ዕድል ፈጠራ ነው ሲሉ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡ የቀጣይ ወራት የክኅሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከነገ ጀምሮ በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከነገ ጀምሮ በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ። አቶ ደመቀ በቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ በቀረበላቸው ግብዣ መሰረት ጉብኝቱን እንደሚያደርጉ የቻይና ውጭ ጉዳይ…

ተቋማት ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉት ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የሚያደርጉት የገንዘብ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በ15ኛው ዙር የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትና ድርጅቶችን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህ መሰረትም…

ኢቲሳላት በኢትዮጵያ በቴሌኮም ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶቹ ኢቲሳላት በኢትዮጵያ በቴሌኮም ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከኢቲሳላት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሃቲም ዶዊደር ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል። በዚህ…