በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 2ሺህ 742 ቶን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 2ሺህ 742 ቶን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቡና ማህበር ምስረታ መድረክ በዱራሜ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…