Fana: At a Speed of Life!

የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በሁሉም የግብርና ልማት መስኮች ይሳተፋል- ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በግብርና ልማት ስራዎች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በሁሉም የግብርና ልማት መስኮች ላይ የሚሳተፍ መሆኑን ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም…

እስራዔል እና ፍልስጤም ወደ ድርድር እንዲመለሱ ሩሲያ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል እና ፍልስጤም ጦር መማዘዙን አቁመው ውዝግባቸውን በጠረጴዛ ዙሪያ እንዲፈቱ ሩሲያ ጠየቀች፡፡ የሩሲያው ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚካዒል ቦግዳኖቭ÷ “የተፈጠረው ውጥረት መቋጫ ወደ ሌለው ግጭት እንዳያመራ ሀገራቱ በንግግር ችግሮቻቸውን…

አቶ ፍቃዱ ተሰማ የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በሠላም እንዲከበር ያደረጉ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል እሴቱንና ውበቱን ጠብቆ በሠላም እንዲከበር ያደረጉ አካላትን አመሰገኑ፡፡ አቶ ፍቃዱ የሆረ ፊንፊኔ በዓል በሰላም መጠናቀቁን ተከትሎ ባስተላለፉት…

በሕንድ በጎርፍ አደጋ የ 56 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ምሥራቅ ሕንድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ56 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ በተጨማሪም 16 የሕንድ ወታደሮችን ጨምሮ ከ100 በላይ ዜጎች የገቡበት አልታወቀም ተብሏል፡፡ አደጋው የተከሰተው ከባድ ዝናብ መጣሉን ተከትሎ የሂማሊያ ባሕር ጠርዝ…

“የኢሬቻ በዓል የሰላም ምልክት ነው” – አባ ገዳዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢሬቻ በዓል አብሮነትና ወንድማማችነትን የሚያጠናክር የሰላም ምልክት መሆኑን” አባገዳዎች ገለጹ፡፡ የኢሬቻ በዓል የፍቅር፣ የአንድነት፣ የሰላም፣ የምስጋና እና የወንድማማችነት ተምሳሌት መሆኑን ነው አባገዳዎቹ የገለጹት፡፡ በዓሉ በኦሮሞ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ በዚሁ መሠረት ካቢኔው ባካሄደው ውይይት÷ በአሶሳ ከተማ በሚገነባው ዘመናዊ ሙዚየም እንዲሁም በበተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት…

አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ከአሜሪካ ሴናተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ከአሜሪካ ሴናተር ማይክ ሮንድስን ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱም÷ ስለ ሁለቱ ሀገራት ግንኙነትና በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታዎች ላይ መክረዋል። በቀጣይም ሁለቱ…

ከንቲባ አዳነች የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ለተወጡ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል ዕሴቱን ጠብቆ በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ለተወጡ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች የ2016ዓ.ም ሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል ሚሊዮኖች በተገኙበት…

አቶ ሽመልስ የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ሃላፊነታቸውን ለተወጡ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ሃላፊነታቸውን ለተወጡ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ እሴቱንና ስርአቱን ጠብቆ ፣በሰላማዊ መንገድና ባማረ…

የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተሳታፊዎች የታደሙበት የሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል የገዳ ስርአቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም መከበሩን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ከተለያዩ…