የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በሁሉም የግብርና ልማት መስኮች ይሳተፋል- ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በግብርና ልማት ስራዎች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በሁሉም የግብርና ልማት መስኮች ላይ የሚሳተፍ መሆኑን ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም…