Fana: At a Speed of Life!

ፍርድ ቤቱ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕሮፌሰር) እና ወንዶሰን አሰፋን (ዶ/ር) ጨምሮ በ6 ግለሰቦች ላይ ለክስ መመስረቻ ጊዜ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕሮፌሰር) እና ወንዶሰን አሰፋን (ዶ/ር) ጨምሮ በስድስት ግለሰቦች ላይ ለዓቃቤ ሕግ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ፈቀደ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የ ተ. መ. ድ. ዋና ተጠሪና የሰብአዊ ድጋፍ ዋና  አስተባባሪ ዶ/ር ካትሪን ሶዚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የ ተ. መ. ድ. ዋና ተጠሪና የሰብአዊ ድጋፍ ዋና  አስተባባሪ ዶ/ር ካትሪን ሶዚ ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ በውይይታቸው÷ ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት…

የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት የተመሰረተበት 60ኛ አመት በነገው እለት ይከበራል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት የተመሰረተበት 60ኛ አመት በነገው እለት ይከበራል። በፈረንጆቹ 1963 በ32 ነጻ ሀገራት የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በሚል መመስረቱ ይታወሳል።…

በቀጣዮቹ አስር ቀናት የዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ -ሚቲዎሮሎጂ ኢንስትቲዩት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ አስር ቀናት የዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆኑን የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ለኢዜአ በላከው መግለጫ፤ በቀጣዩቹ ቀናት በተለይም በሀገሪቱ በምዕራብ አጋማሽ…

የሐረሪ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ የምክክር መድረክ ማካሄድ ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ምክክር እያካሄዱ ነው። መድረኩ ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ የሐረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። ዛሬ በተጀመረው መድረክ ላይም…

ለ16 ቀናት ሲካሄድ የነበረው የርክበ ካሕናት ምልዓተ ጉባዔ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ16 ቀናት ሲካሄድ የነበረው የርክበ ካሕናት ምልዓተ ጉባዔ በዛሬው እለት ተጠናቋል። የጉባዔውን መጠናቀቅ አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ÷ ምልዓተ ጉባዔው…

ንግድ ባንክ በ“ዲጂታል ባንኪንግ” የ2 ነጥብ 2 ትሪሊየን ብር ግብይት መፈጸሙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ“ዲጂታል ባንኪንግ” አገልግሎት የ2 ነጥብ 2 ትሪሊየን ብር ግብይት መፈጸሙን አስታወቀ፡፡ በተዘረጋው ሥርዓት የገንዘብ ዝውውሩ የተካሄደው ባለፉት ዘጠኝ ወራት መሆኑንም የባንኩ ፕሬዝዳንት አቤ ሳኖ ጠቁመዋል፡፡…

በጋራ ፍትኃዊና አካታች ዓለም እንገነባለን – ቭላድሜር ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከዓለም አቀፍ አጋሮቿ ጋር በመተባበር ፍትኃዊና አካታች ዓለም እንደምትገነባ ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ገለጹ፡፡ ፑቲን አያይዘውም ከሩሲያ ጋር ለመተባበር ዝግጁ የሆኑ ሀገራት ጠላቶች እና ፈተናዎች የጋራ በመሆናቸው በጥምረት ለመታገል ዝግጁ…

ዘጠኝ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በ7ኛው የሁዋዌ ዓለም አቀፍ የአይ ሲ ቲ ፍጻሜ ውድድር ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠኝ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኢትዮጵያን ወክለው በ7ኛው የሁዋዌ ዓለም አቀፍ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጅ (አይ ሲ ቲ) ፍጻሜ ውድድር ለመሳተፍ ቻይና ገብተዋል፡፡ ሁዋዌ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ፥ ውድድሩ ከዛሬ…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ቤርክ ባራን ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የቱርክ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ተመራጭ ባደረጓቸው የኢንቨስትመንት እድልና አማራጮች ላይ ያተኮረ መሆኑ…