የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ፍቃዱ ተሰማ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Amare Asrat Oct 6, 2023 0 አቶ ፍቃዱ ተሰማ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ የሰላም፣ የአንድነት እና ወንድማማችነት ተምሳሌት ለሆነው ለታላቁ የኢሬቻ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረሪ ክልላዊ መንግስት ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Amare Asrat Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልላዊ መንግስት የሰላም፣ የፍቅር፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት፣ የእህትማማችነት እና የአንድነት ማሳያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ኢሬቻ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ሀብት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Tamrat Bishaw Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት ኢሬቻ የሰላምና የዕርቅ በዓል ነው ብለዋል። የመልዕክቱ ሙሉ ቃል…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ከኦሮሞ ወንድም እና እህት ህዝቦች ጋር የሚጋራቸው መልካም እሴቶች በርካታ ናቸው – አቶ እንዳሻው ጣሰው Tamrat Bishaw Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ከኦሮሞ ወንድም እና እህት ህዝቦች ጋር የሚጋራቸው መልካም እሴቶች በርካታ ናቸው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ የኢሬቻ በዓልን በማስመልከት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢሬቻ በዓል በየአመቱ እየጎለበተ፣ እያማረበትና እያበበ መጥቶ የሁሉም ኢትዮጵያውያን በአል ሆኖ በማየቴ ታላቅ ደስታ ፈጥሮብኛል – ሽመልስ አብዲሳ Tamrat Bishaw Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ህዝብ ባህል የሆነው ኢሬቻ በየአመቱ እየጎለበተ፣ እያማረበትና እያበበ መጥቶ የሁሉም ኢትዮጵያውያን በአል ሆኖ በማየቴ ታላቅ ደስታ ፈጥሮብኛል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢሬቻ የከተማዋን የቱሪስት መዳረሻነትና ገቢ በማሳደግ ረገድ ትልቅ አስተዋኦ አለው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ Tamrat Bishaw Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የአዲስ አበባ ከተማን የቱሪስት መዳረሻነትና ገቢ በማሳደግ ረገድ ትልቅ አስተዋኦ አለው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከንቲባዋ 5ኛው የኢሬቻ ፎረም መከናወንን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ዩኒዶ የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዮሮ የድጋፍ ሥምምነት ተፈራረሙ Tamrat Bishaw Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ሥምምነት ተፈራረሙ። ድጋፉ ‘በልማት ምርቶች፣ አገልግሎቶች እና የግልና የመንግስት አጋርነት ወጣቶችን እና ሴቶችን መደገፍ’ በሚል…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኢራናዊቷ ናርጌስ ሞሐመዲ የ2023 የኖቤል የሰላም ሽልማትን አሸነፈች Tamrat Bishaw Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023 የኖቤል የሰላም ሽልማት ኢራናዊቷ ናርጌስ ሞሐመዲ አሸነፈች። ናርጌስ ሞሐመዲ በሀገሯ ኢራን በሚገኘው ኤቪን በሚባለው ማረሚያ ቤት በእስር ላይ ትገኛለች። ወጣቷ በሀገሯ የሰብአዊ መብት አቀንቃኝ እና የነፃነት ታጋይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአይ ኦ ኤም ዳይሬክተር ጀነራል በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ Amare Asrat Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ዓቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) ዳይሬክተር ጀነራል ኤሚ ኢ ፖፕ በሚቀጥለው ሳምንት በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ። ዳይሬክተር ጀነራሏ በኢትዮጵያ የሚኖራቸውን የስራ ጉብኝት አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለስደተኞች የዲጂታል ፋይዳ መታወቂያ ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ Tamrat Bishaw Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለስደተኞች የዲጂታል ፋይዳ መታወቂያ ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ፊርማ ዛሬ በሶስት ተቋማት መካከል ተፈርሟል። ስምምነቱን የተፈራረሙት የኢፌዴሪ ስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት፣ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽህፈት ቤት እና…