Fana: At a Speed of Life!

የኮፕ28 ፕሬዚዳንት ኢንዱስትሪዎች ታዳሽ ኃይል ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮፕ28 ፕሬዚዳንት ሱልጣን አል ጃብር (ዶ/ር) ኢንዱስትሪዎች ታዳሽ ኃይል ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በኮፕ28 ጉባዔ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ኢንዱስትሪዎች በታዳሽ ቴክኖሎጂ ላይ ተሳትፎ…

ልማት ባንክ የግብርና ዘርፉን በስፋት ለመደገፍ የሚያስችል የወለድ ተመን ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የግብርና ዘርፉን በስፋት ለመደገፍ የሚያስችል የወለድ ተመን ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ÷ በግብርና ዘርፍ በአነስተኛ፣ መካከለኛና የኮርፖሬት ፕሮጀክት ብድር 11 ነጥብ 5…

የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት የመረጃ ክትትልና ትንተና ቡድን መሪ የነበሩት አቶ አቤል እና ነጋዴ የሆኑት አቶ ፉፋ በሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት የመረጃ ክትትል እና ትንተና ቡድን መሪ አቤል ጌታቸው እና ነጋዴ በሆኑት አቶ ፉፋ ዳባ በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት የጥፋተኝነት ፍርድ…

ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልልም ሆነ በሀገር ደረጃ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አሳስቧል፡፡ በሰላም ሚኒስቴር አስተባባሪነት በሲዳማና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ድንበር አካባቢ የህዝብ ለህዝብ ምክክር መድረክ በሀዋሳ…

የተቋም እድገት የሚለካው የመንግስትን ፖሊሲ ተግባራዊ በማድረግ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋም እድገት የሚለካው ህግና ስርዓትን ተከትሎ የመንግስትን ፖሊሲ ተግባራዊ ማድረግ ሲችል እንደሆነ የኢፌዲሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ የአየር ኃይል ፋይናንስ ስራ አመራር በፋይናንስ ግዢ በንብረት አስተዳደር…

ለዘላቂ ሰላም የድርሻቸውን እንደሚወጡ የተሃድሶ ሰልጣኞች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሃድሶ ስልጠና ያገኘነውን ዕውቀት ተጠቅመን ለአካባቢያችን ዘላቂ ሰላም የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ በኮምቦልቻ ጮሬሳ ጊዜያዊ ማቆያ የተሃድሶ ስልጠና ያጠናቀቁ ግለሰቦች ገለጹ። በምስራቅ አማራ ኮማንድ ፖስት የኮምቦልቻ ጮሪሳ ጊዜያዊ ማቆያ የተሃድሶ…

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ 7 ተከሳሾች ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንትር ጫላ ዋታ (ዶ/ር) ጨምሮ 7 ተከሳሾች በተከሰሱበት ከባድ የሙስና ወንጀል ላይ ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ውድቅ ተደረገ። ተከሳሾቹ…

የሰው ሰራሽ አስተውሎት ሀገርን ወደ ከፍታ ያሻግራል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት በትኩረት ከተሰራበት ሀገርን ወደ ከፍታ ያሻግራል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩን ጨምሮ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የሳይበር አቅም ግንባታ ጉባዔ ላይ  እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሽሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በጋና አክራ እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የሳይበር አቅም ግንባታ ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ ይሽሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር) በጉባዔው ባደረጉት ንግግር ÷ዓለም…

አቶ አብነት ገ/መስቀል በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት አቶ አብነት ገ/መስቀል የተከሰሱበትን የሙስና ወንጀል በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ አዘዘ። ችሎቱ በአቶ አብነት ጠበቆች በኩል የክስ ዝርዝሩ እንዲሻሻል የቀረቡትን የመጀመሪያ…