Fana: At a Speed of Life!

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከጀርመን የመረጃና ደህንነት ተቋማት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከጀርመን የመረጃና ደኀንነት ተቋማት ጋር በትብብር ለመሥራት የሚያስችለው ውይይት አድርጓል፡፡ በአገልግሎቱ ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ ከጀርመን የመረጃና ደኀንነት ተቋማት የልዑካን…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ከፋሲል ከነማ ጋር የተጫወተው ሲዳማ ቡና በደስታ ደሙ ብቸኛ ግብ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በተከታታይ 3 ጨዋታዎችን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የ3ኛውን ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር መድረክ በይፋ ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ3ኛውን ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር መድረክ በይፋ ከፍተዋል። ውድድሩ በስራና ክህሎት ሚኒስትር አዘጋጅነት 'ክህሎት ለተወዳዳሪነት' በሚል መሪ ሀሳብ ከዛሬ ጀምሮ ለቀጣይ አምስት ቀናት የሚቀጥል ነው ተብሏል።…

ኢትዮጵያ በዓለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 19ኛው የዓለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት ጉባዔ በስዊዘርላንድ ጄኔቭ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባዔው በሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፈጠነ ተሾመ እና በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ  አብርሃ አዱኛ (ዶ/ር) የተመራ ልዑል እየተሳተፈ ይገኛል፡፡…

በግብርና፣ በምግብ ማቀነባበሪያና በማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች ላይ ያተኮረ የንግድ ትርዒት ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና፣ በምግብ ማቀነባበሪያ፣ በፕላስቲክ ሕትመትና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች ትኩረት ያደረገ የንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ሊካሄድ ነው። የንግድ ትርዒቱ ከሰኔ 1 እስከ 3 ቀን 2015 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚካሄድ ሲሆን÷…

ኢትዮጵያ የዓረብ ሊግ በሕዳሴ ግድብ ላይ ያሳለፈውን የውሳኔ ሃሳብ እንደማትቀበል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ÷የዓረብ ሊግ በሕዳሴ ግድብ ላይ ያሳለፈው የውሳኔ ሃሳብ እንደማትቀበለው አስታውቃለች፡፡   የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷በቅርቡ የተካሄደው የዓረብ ሊግ የመሪዎች ጉባኤ ያሳለፈው የውሳኔ ሀሳብ…

አዲስ አበባ እና ዴንቨር በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ እና ዴንቨር ከተሞች በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡   ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷ስምምነቱ የሁለቱን ከተሞች ግንኙነት ይበልጥ በማጠናከር በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በቴክኖሎጂ ዘርፎች…

አቶ ሙስጠፌ መሐመድ በቶጎ ውጫሌ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ በቶጎ ውጫሌ የተከናወኑ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡   በጉብኝት መርሐ-ግብሩ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡…

የጋራ የሰላምና የልማት ትብብር ቻርተር ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በአማራ እና አፋር ክልሎች መካከል ቋሚ የመንግስታት ግንኙነት እንዲኖር የሚያስችል የጋራ የሰላምና የልማት ትብብር ቻርተር ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ የጋራ ሰላምና የልማት ትብብሩ ዓላማ ዘላቂ ሰላም፣ልማትና ዋስትና ያለው ዴሞክራሲን…

ዩክሬን ለምትፈፅመው ጥቃት አሜሪካ ይሁንታ ሠጥታለች ስትል ሩሲያ ወቀሰች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን በሩሲያዋ ክሬሚያ ላይ ያደረሰችውን ጥቃት አሜሪካ በዝምታ መመልከቷን ይሁንታ እንደመሥጠት እንደምትቆጥረው ሩሲያ አስታወቀች፡፡ በአሜሪካ የሩሲያ አምባሳደር አናቶሊ አንቶኖቭ በሠጡት ማስጠንቀቂያ አዘል አስተያየት ÷ ዩክሬን በክሬሚያ ሰርጥ…