የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ለኢሬቻ በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ለኢሬቻ በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ርእሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ክረምቱን በሠላም ማለፉን፣ ከጨለማ ወደ ብርሃን በሰላም መሸጋገሩን፣ አዲስ ዓመት…