Fana: At a Speed of Life!

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት የፈጠረልንን ዕድል በመጠቀም ህዝባችንን ልንክስ ይገባል – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳዳር ርዕሰ መስተዳደር ጌታቸው ረዳ ከተለያዩ የክልሉ ከተሞችና የገጠር ወረዳዎች ከተውጣጡ የንግድ ማሕበረሰብ ተወካዮችና ባለሀብቶች ጋር ዛሬ ተወያዩ። መድረኩ፥ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የያዛቸው እቅዶች፣…

ከቻይና አለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት ሃላፊዎችጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ልዑክ ከቻይና አለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት ሃላፊዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ የኢንቨስትመንት  ምክትል ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን እና የቻይና አለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት ዳይሬክተር ጄኔራል ያንግ ሆንግ…

ኢትዮጵያና ቻይና በአየር ንብረት ለውጥና በአካባቢ ጥበቃ ዘርፍ በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸዉ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቻይና በአየር ንብረት ለውጥና በአካባቢ ጥበቃ ዘርፍ በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸዉ ገለፁ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ  ሳንዶካን ደበበ ከቻይና የኢኮሎጂና የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስቴር ልዑካን ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ…

በኢትዮጵያ በሰላም ማጽናት፣ በትምህርት፣ በባህልና በስፖርት ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል-ሚኒስትሮች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በሰላም ማጽናት፣ በትምህርት፣ በባህልና በስፖርት ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ማስገኘታቸውን ሚኒስትሮች ገለጹ። የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት እና የሦስተኛው ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ጠቅላይ…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ በቀብሪበየህ ከተማ አስተዳደር እየተከናወኑ ያሉ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድና ልዑካቸው በጉብኝቱ  በቀብሪበየህ ከተማ አስተዳደር እየተከናወነ የሚገኘውን…

የወጪና ገቢ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠርና በመከላከሉ ረገድ አበረታች ውጤቶች ተገኝተዋል-አቶ ደበሌ ቃበታ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የወጪና ገቢ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠርና በመከላከሉ ረገድ ባለፋት የለውጥ አመታት በተሰሩ ስራዎች አበረታች ውጤቶች ተገኝተዋል ሲሉ የጉምሩክ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ተናገሩ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን በሠለጠነና ብቁ በሆነ የሰው ሀይል የኮንትሮባንድ እና…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ከሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ  አቶ አገኘሁ ተሻገር ከሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ሚክሃሊ ቦግዳኖቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው  የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ሚኒስትሮች ኮሚሽን ስምምነት ባደረጉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

የሚኒስትሮች የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የሚኒስትሮች የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ አቅጣጫዎችን  በማስቀመጥ ተጠናቀቀ፡፡ የሚኒስትሮች የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ 2ኛውን የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳን ዛሬ ተመልክቷል።…

“ባክ ቱ ስኩል አፍሪካ” የተሰኘ የትምህርት እና የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ባክ ቱ ስኩል አፍሪካ" የተሰኘ የትምህርት እና የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ በአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ተከፈተ፡፡ የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ዋና ዳይሬክተር  ውባየሁ ማሞ(ኢ/ር) በመክፈቻ ስነስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት÷ቤተ-መጽሐፍቱ ትውልዱ እውቀት…

የሐይማኖት አባቶች የግብርና ሳይንስ አውደርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የሐይማኖት ተቋማት የተውጣጡ አባቶች በሳንይንስ ሙዚየም በመገኘት የግብርና ሳይንስ አውደርዕይን ጎብኝተዋል። የሐይማኖት አባቶች በጉብኝታቸው በተለያዩ የግብርና ዘርፎች  እርሻ ልማት፣ ተፈጥሮ ሀብት ልማት እና እንስሳት…