Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ282 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ግንባታ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኩርሙክ ወረዳ ከ282 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ለማካሄድ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የመሠረት ድንጋዩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በአፖስቶ ማዕከል የመስክ ምልከታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በሲዳማ ክልል በቀድሞ የደቡብ ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ልዩ ስሙ አፖስቶ ማዕከል የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡ የመርማሪ ቦርዱ አባላት ምንም እንኳ ቦታው በአስቸኳይ ጊዜ መምሪያ እዝ ስር የሚካተት…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በአፖስቶ ማዕከል የመስክ ምልከታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በሲዳማ ክልል በቀድሞ የደቡብ ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ልዩ ስሙ አፖስቶ ማዕከል የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡ የመርማሪ ቦርዱ አባላት ምንም እንኳ ቦታው በአስቸኳይ ጊዜ መምሪያ እዝ ስር…

የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል በሰላም እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የኦሮሚያ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮ ሃላፊው አቶ ሃይሉ አዱኛ በሰጡት መግለጫ÷ ኢሬቻ የኦሮሞ ሕዝብ ክረምቱ በሰላም በመጠናቀቁ ሁሉን ነገር…

የሀረሪ ክልል የቱሪዝም ብራንድና አርማ የክልሉን የቱሪዝም ዘርፍ ለማስተዋወቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል -ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል የቱሪዝም ብራንድና አርማ የክልሉን የቱሪዝም ዘርፍ ለማስተዋወቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት “ሀረር ህያዊቷ ሙዚየም"…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የውይይት መድረክ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች "አዲስ እሳቤ በአዲስ ክልል ወደ አዲስ ምዕራፍ " በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ የውይይት መድረክ አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ÷ አዲስ ዕሳቤን በመሰነቅ…

ድርቅ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የሰብዓዊ ድጋፍ ስራዎቸ እየተከናወኑ ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የሰብዓዊ ድጋፍ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የፌዴራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማሪያም ገለጹ። ኮሚሽነሩ በተለይም በአማራና…

መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና ሲከታተሉ የነበሩ ምልምል ወታደሮች ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ሃይል አካዳሚ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና ሲከታተሉ የነበሩ ምልምል ወታደሮች ምረቃ ሥነ -ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ አየር ኃይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳን ጨምሮ የሰራዊቱ…

የሶማሌ ክልል ተወላጆች በእሳት አደጋ ንብረት ለወደመባቸው ነጋዴዎች የ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካና በአውስትራሊያ የሚኖሩ የሶማሌ ክልል ተወላጆች በክልሉ ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ሀብት ንብረታቸው ለወደመባቸው ነጋዴዎች የ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ፡፡ ኑሯቸውን በአሜሪካ ቦስተን ያደረጉ ዳያስፖራዎች ከ3 ወራት በፊት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአማሊ ተሳታፊዎችን በጽ/ቤታቸው ተቀብለዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአፍሪካ ከንቲባዎች የሊደርሺፕ ኢኒሼቲቭ ተሳታዎችን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለዋል፡፡ የአፍሪካ ከንቲባዎች የእርስ በርስ መማማሪያ መድረክ የሆነው አማሊ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡…