አቶ ደመቀ አፍሪካ ህብረትና ተመድ በሰላምና ደህንነት ዙሪያ የተቀናጀ ጥረትና ትብብር እንዲያደርጉ ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የአፍሪካ ህብረትና ተመድ በሰላምና ፀጥታ ዘርፍ የተቀናጀ ጥረት እና ትብብር እንዲያደርጉ ጠየቁ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አባላት ዛሬ በአዲስ አበባ…