Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ አፍሪካ ህብረትና ተመድ በሰላምና ደህንነት ዙሪያ የተቀናጀ ጥረትና ትብብር እንዲያደርጉ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የአፍሪካ ህብረትና ተመድ በሰላምና ፀጥታ ዘርፍ የተቀናጀ ጥረት እና ትብብር እንዲያደርጉ ጠየቁ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አባላት ዛሬ በአዲስ አበባ…

በጋምቤላ ክልል በጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እየተደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ሰሞኑን በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የክልሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጋድቤል ሙን እንደገለጹት÷ በቅርቡ ወንዞች…

ኖርዌያዊው ደራሲ ጆን ፎሴ በስነ ፅሁፍ ዘርፍ የኖቤል ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኖርዌያዊው ደራሲ ጆን ፎሴ የ2023ቱን የስነ ፅሁፍ ዘርፍ የኖቤል ሽልማት አሸንፏል፡፡ ደራሲው መናገር የማይችሉ ሰዎች በድምጽ ሊገነዘቧቸው የሚችሉ የፈጠራ ተውኔቶችን በመፃፉ ነው በዘርፉ የኖቤል ሽልማትን ማሸነፍ የቻለው፡፡ የዘርፉ አወዳዳሪ…

የጋራ ግብረ-ኃይሉ የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዲከበር ከአባገዳዎችና ከሀደሲንቄዎች ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዲከበር ከአባገዳዎችና ከሀደሲንቄዎች ጋር በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መስሪያ ቤት ውይይት አካሄደ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ…

በመዲናዋ የኢሬቻ በዓል ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል ከነገ ዓርብ ቀን 8 ሰዓት ጀምሮ ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡ መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል በአዲስ አበባ…

26 ሀገራት የሚሳተፉበት የእንቆጳ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ26 ሀገራት ተወካዮች የሚሳተፉበት የእንቆጳ ጉባኤ ከፊታችን ጥቅምት 1 ቀን ጀምሮ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ጉባዔው ኢትዮጵያ በዲጅታል ኢኮኖሚ ያላትን እምቅ አቅም ለመጠቀም እና መንግስትና የግሉን ዘርፍ…

የአደባባይ በዓላትን ለቱሪዝም ማበልጸጊያነት መጠቀም እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚከበሩ የአደባባይ በዓላትን  ለቱሪስት መዳረሻነት በመጠቀም ቱሪዝሙን ማሳደግ እንደሚገባ  ተገልጿል፡፡ ዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች ደረጃ እየተካሄደ የነበረው የኢሬቻ የፓናል ውይይት ዛሬ ተጠናቋል፡፡…

ሠራዊቱ አቅመ ደካሞችን በመደገፍ ህዝባዊነቱን አጠናክሮ ይቀጥላል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት የሀገርን ዳር ድንበር ከማስጠበቅ ባሻገር አቅመ ደካሞችን በመደገፍ ህዝባዊነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለፁ። የመከላከያ ሚኒስቴር የሀገር መከላከያ ሠራዊት የተመሰረተበትን 116ኛ…

የሙስና መከላከል ስራን ለማጠናከር ከአይ ኤም ኤፍ ጋር በትብብር ለመስራት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) ከዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ክትትል ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በኢትዮጵያ እየተከናወነ በሚገኘው…

በዘንድሮ የመስኖ ልማት 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ ስንዴ ለማልማት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ የመስኖ ልማት 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ ስንዴ ለማልማት ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በጅማ ከተማ ሀገራዊ የመስኖ ስንዴ ልማት ንቅናቄ መድረክ በማካሄድ ላይ ነው። በመድረኩ የተገኙት የግብርና…