የመምህራንና የትምህርት አመራሮችን ዐቅም ለማጎልበት ገዢ መመሪያ የማሻሻል ሥራ መጀመሩ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመምህራን እና የትምህርት አመራሮችን ዐቅም ለማጎልበት የሚያስችል ገዢ መመሪያ የማሻሻል ሥራ መጀመሩን የትምህርት ሚኒስቴር አመለከተ።
ሚኒስቴሩ አዲሱን የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ተከትሎ ከ22 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ የ2ኛ ደረጃ የመማሪያ…