ኢትዮጵያ ከላቲን አሜሪካና መካከለኛው እስያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሥፋት እየሠራች ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ከላቲን አሜሪካና መካከለኛ እስያ ጋር ያላትን የግንኙነት አድማስ ለማስፋት ውጤታማ ሥራዎች እየሠራች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የሚኒስቴሩ ቃል-አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም በሰጡት መግለጫ ÷ ኢትዮጵያ ከኮሎምቢያና…