Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ በትግራይ ክልል ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ በትግራይ ክልል ጉብኝት እያደረጉ ነው። አምባሳደሩ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል። አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ በትግራይ ክልል…

በአፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ ከተለያዩ የሩሲያ የመንግስት ተቋማት ጋር መከረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የተመራው ልዑክ ከተለያዩ የሩሲያ የመንግስት ተቋማት ጋር ተወያየ፡፡ የልዑካን ቡድኑ ከሩሲያ ተቋማት ጋር የሁለቱን ሀገራት ግንኙነቱን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክሯል ነው የተባለው፡፡…

ለሊሴ ነሜ ከዱባይ ኢንቨስትመንት ፓርክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ከዱባይ ኢንቨስትመንት ፓርክ (ዲ አይ ፒ) ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኦማር አል መስማር ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኮሚሽነሯ በውይይቱ ኩባንያው በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ መንደር ለመገንባት ስላለው እቅድ እና አተገባበር…

ከ25ኛ ሳምንት በኋላ ያሉ ጨዋታዎች የዲ ኤስ ቲቪ ቀጥታ ስርጭት ሽፋን አያገኙም – ሊግ ኩባንያው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ25ኛ ሳምንት በኋላ ያሉ ጨዋታዎች የዲ ኤስ ቲቪ ቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንደማያገኙ የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ አክሲዮን ማህበር አስታወቀ፡፡ ማህበሩ በማህበራዊ ትስስር ገፁ እንዳስታወቀው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ውድድር…

ባለፉት 10 ወራት ከ20 ሺህ በላይ ግብር ከፋዮች የኤሌክትሮኒክ የክፍያ ዘዴን ተጠቅመዋል -ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 10 ወራት ከ20 ሺህ በላይ ግብር ከፋዮች የኤሌክትሮኒክ የክፍያ ዘዴን በመጠቀም ከ61 ቢሊየን ብር በላይ መክፈላቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴር የገቢ ሂሳቦች ዳይሬክቶሬት ገቢ ሂሳቦች ማጠቃለያ ቡድን አስተባባሪ…

የኢትዮ-ጅቡቲ የንግድ እንቅስቃሴን ለማሳደግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጅቡቲ ወደብ በኩል የምታካሂደውን የቁም እንስሳት ወጪ ንግድ ለማጠናከር ሀገራቱ በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የኢትዮ-ጅቡቲ የንግድ እንቅስቃሴን ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የሁለቱ ሀገራት ተወካዮች እየተወያዩ ነው፡፡…

የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት የማክሮ ኢኮኖሚ ፈተና መሆኑን በመለየት በትኩረት ለመስራት አቅጣጫ ተይዟል -ፕላንና ልማት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት የማክሮ ኢኮኖሚ ፈተና መሆኑን በመለየት በትኩረት ለመስራት አቅጣጫ መያዙን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባደረገው 19ኛ መደበኛ ስብሰባ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወር…

በኢትዮጵያ የፌደራልና የክልል መንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት መወሰኛ አዋጅ አፈጻጸም ክፍተቶች አሉበት – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፌደራልና የክልል መንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት መወሰኛ አዋጅ አፈጻጸም የተሻሻለ ቢሆንም ክፍተቶች እንዳሉበት የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። በመንግሥታት ግንኙነት ጽንሰ-ሀሳብ እና በመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት መወሰኛ አዋጅ አተገባበር ዙሪያ…

የዲጂታል ቢዝነስ አቅሞችን የሚለይ አውደ ጥናት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የዲጂታል ቢዝነስ አቅሞችን የሚለይ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ዛሬ እና ነገ በሚካሄደው አውደጥናት የዓለም ባንክ ፣ የዘርፉ ተዋንያን የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላት…

ጃፓን ለኢትዮጵያ 5 ሺህ 700 ሜትሪክ ቶን ሩዝ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን መንግስት ለኢትዮጵያ 5 ሺህ 700 ሜትሪክ ቶን ሩዝ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በኢትዮጵያ እና በጃፓን መንግስት መካከል ቀደም ሲል የተፈረመ የድጋፍ ስምምነት ሲሆን በዛሬው እለት ርክክብ ተደርጓል፡፡ የሩዝ ድጋፉ በገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ…