Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ከተለያዩ የሀይማኖት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ በክልሉ ሠላምና ፀጥታ ዙሪያ ከተለያዩ የሀይማኖት መሪዎች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያዩ፡፡ በዉይይታቸዉም ክልሉ የተለያዩ የሀይማኖት ተከታዮች ተቻችለው፣ ተከባብረውና ተዋደው የሚኖሩበት…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ለማየት የመስክ ጉብኝት አድርገዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የፌዴራልና የክልል አመራሮችም የልማት ስራዎቹን…

አብርሃም በላይ (ዶ/ር) እና ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የአዳማ ጋርመንት ኢንዱስትሪን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) እና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የአዳማ ጋርመንት ኢንዱስትሪን ጎበኙ። እንዱስትሪው የደረሰበትን ቴክኖሎጂ አሁናዊ ሁኔታ እና የወደፊት የዕድገት…

በአማራ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ ከ7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ እንደሚገኝ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮው የበጀት ዓመት ከቱሪዝም ሀብት ዘርፍ ከ7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የቱሪዝም ልማት ዳይሬክተር አቶ መልካሙ አደም እንደገለጹት÷ በዓለም…

ኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ፓርክ ልማት ያላት ልምድ ለማላዊ ዓይነተኛ ግብዓት ነው – የማላዊ ኤምባሲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ፓርክ ልማት በአጭር ጊዜ ያካበተችው ልምድ ለማላዊ ኢንዱስትሪ ፓርክ ልማት ዓይነተኛ ግብዓት መሆኑን በኢትዮጵያ የማላዊ ኤምባሲ ገለጸ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የትራንስፎርሜሽንና ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት…

በሜዲትራኒያን ባሕር የሚሞቱ ስደተኞች ቁጥር በ3 እጥፍ ጨመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ አውሮፓ ለመሻገር ሲሉ በሜዲትራኒያን ባሕር የሚሞቱ አፍሪካውያን ስደተኞች ቁጥር በሦስት እጥፍ መጨመሩን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ለአብነትም ካለፈው ሰኔ ወር እስከ ነሐሴ ድረስ 990 አፍሪካውያን ስደተኞች በሜዲትራኒያን…

ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ሰዎች የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሌራ በሽታን ለመከላከል በተካሄደ የክትባት ዘመቻ ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ሰዎች መከተባቸውን የአማራ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የተከሰተውን የኮሌራ በሽታ ለመከላከል ከመስከረም 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የባህር ዳር…

የታክስ ሕግ ተገዢነት የንቅናቄ መድረክ በሐዋሳ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን የታክስ ሕግ ተገዢነት የንቅናቄ መድረክ በሐዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ የንቅናቄ መድረኩ እየተካሄደ የሚገኘው “ግብር ለሀገር ክብር” በሚል መሪ ሐሳብ ነው፡፡ በመድረኩ ላይ የሲዳማ ክልል ርዕሰ…

በሪጋ በሚካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውን አትሌቶች ይጠበቃሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጀመሪያ ጊዜ በሦስት ርቀቶች በላቲቪያ ሪጋ ነገ በሚካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይጠበቃሉ፡፡ 5፡50 ላይ በሚካሄደው የ5 ኪሎ ሜትር የሴቶች ውድድር አትሌት እጅጋየሁ ታዬ እና መዲና ኢሳ ሲሳተፉ÷ በዚሁ…