Fana: At a Speed of Life!

የአርቲስት ሂሩት በቀለ አስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር በሀገር ፍቅር ቴአትር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ሂሩት በቀለ አስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር በሀገር ፍቅር ቴአትር ተከናውኗል፡፡ መስከረም 28 1935 ዓ/ም የተወለደችው ሂሩት ከ1950 ዎቹ መጀመሪያ እስከ 1980ዎቹ መጨረሻ ድረስ በርካታ የሙዚቃ ስራዎችን ለአድማጭ አበርክታለች።…

ከ214 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከሚያዝያ 27 እስከ ግንቦት 3 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ214 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን አስታወቀ፡፡ 174 ነጥብ 9 ሚሊየን የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 39 ነጥብ 6…

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከዓለም ባንክና ገንዘብ ሚኒስቴር ተወካዮች ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከዓለም ባንክና ከገንዘብ ሚኒስቴር ተወካዮች ጋር እየመከረ ነው፡፡   በመድረኩ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰውን ጨምሮ የዓለም…

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቻይና የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ትናንት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ቤጂንግ የገቡ ሲሆን÷በቆይታቸውም ከቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ችያንግ ጋር በሀገራቱ የጋራ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅሟ 5 ሺህ 200 ሜጋ ዋት መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅሟ 5 ሺህ 200 ሜጋ ዋት መድረሱን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ፕላኒንግ ዘርፍ አስታወቀ፡፡ በቀጣዮቹ አስር ዓመታት የሀገሪቱን የኃይል አቅርቦት ሽፋን ወደ 96 በመቶ ለማድረስ መታቀዱም ነው…

በቱርክ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸናፊውን ለመለየት 2ኛ ዙር ድምጽ እንደሚሠጥ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተፎካካሪዎች አብላጫ ድምጽ ባለማግኘታቸው ወደ 2ኛ ዙር ድምጽ የመስጠት ሂደት ተሸጋግሯል። እስካሁን ባለው ሂደት የወቅቱ የሀገሪቷ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶኻን 49 ነጥብ 37 በመቶ ድምፅ አግኝተዋል፡፡ የእርሳቸው…

የወጣቶች የንግድ ፈጠራ ሃሳብ ውድድር በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ "ብሩህ ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል የንግድ ፈጠራ ሃሳብ ውድድር እያካሄደ ነው። አዳዲስ የንግድ ሃሳብ አመንጪ ወጣቶችን በማወዳደርና በመሸለም ውጤታማ የንግድ ፈጠራ ሃሳብ…

በአማራ ክልል የአምራቾች አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለ8ኛ ጊዜ የተዘጋጀ የአምራቾች አውደ ርዕይ በደብረብርሃን ከተማ ተከፍቷል፡፡ አውደ ርዕዩ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ንጉሱ ጥላሁን እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በይፋ መከፈቱ ተገልጿል፡፡ በክልሉ የሚገኙ የሁሉም…

ኮሚሽኑ ህዝቦች ከልሂቃንና ፖለቲከኞች በተጨማሪ በሀገራቸው ጉዳይ ሀሳብ እንዲሰጡ ለማስቻል እየሰራ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ህዝቦች ከልሂቃንና ፖለቲከኞች በተጨማሪ በሀገራቸው ጉዳይ ሀሳብ እንዲሰጡ ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ገለፁ። የምክክር ኮሚሽኑ ከኦሮሚያ ክልል ምስራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች፣ ምዕራብ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የክረምት የበጎ ፍቃድ ቤት እድሳት መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የክረምት የበጎ ፍቃድ ቤት እድሳት መርሐ ግብርን አስጀምረዋል፡፡ መርሐ ግብሩ በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በተለምዶ ቆርቆሮ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው የተጀመረው፡፡ አካባቢው ቆርቆሮ በቆርቆሮ…