Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ሸዋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ሣማ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከአዳማ ወደ አረርቲ ሠዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አነስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በመገልበጡ ነው የደረሰው።…

በመዲናዋ የክረምት ትራፊክ በጎፍቃድ አገልግሎት የሚያስተባብሩ 5 ሺህ በጎፍቃደኞች የስራ ስምሪት ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የክረምት ትራፊክ በጎፍቃድ አገልግሎት የሚያስተባብሩ 5 ሺህ በጎፍቃደኞች ዛሬ የስራ ስምሪት ወሰዱ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎፍቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ስምሪቱን ሰጥቷል፡፡ 5 ሺህ በጎፍቃደኞች…

በጋምቤላ ክልል ከ100 ሺህ በላይ ወጣቶች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሊሰማሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ከ100 ሺህ በላይ ወጣቶችን በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለማሰማራት ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ። በአገልግሎቱ ከ270 ሺህ በላይ የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱንም ቢሮው ገልጿል።…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና እና ለገጣፎ ለገዳዲ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ29ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ኢትዮጵያ ቡና እና ለገጣፎ ለገዳዲ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገ ጨዋታ ከሊጉ መውረዱን ያረጋገጠው ለገጣፎ ለገዳዲ ከጥሩ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ጋር ሲዳማ ቡናን 3 ለ 2 መርታት…

ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የጀርመን ጉብኝታቸውን ሰረዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በጀርመን ሊያደርጉት የነበረውን ጉብኝት ሰረዙ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ጉብኝቱን የሰረዙት በሀገሪቱ በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት መሆኑ ታውቋል፡፡ የጀርመን ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት…

የኢትዮጵያ የመልሶ ግንባታና ማቋቋም ዕቅድ እንዲሳካ  ድጋፍ እንደሚያደርግ የተመድ የልማት ፕሮግራም  ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባትና ለማቋቋም የተዘጋጀው ዕቅድ እንዲሳካ ድጋፍ እንደሚያደርግ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ገለጸ። መንግስት በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በ20 ቢሊየን ዶላር የሚተገበር ብሔራዊ…

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በ62 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በ62 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል። ፕሮጀክቶቹን የመረቁት በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር)ና ሌሎች የክልሉ የስራ ኃላፊዎች…

የመከላከያ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች የጤና አውደ-ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ያለውን የጤና አውደ-ርዕይ ጎበኙ። በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀው ብሔራዊ የጤና ኤግዚቢሽን ከሰኔ 13 ጀምሮ በተለያዩ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች የተጎበኙ ሲሆን÷ በዛሬው ዕለትም…