Fana: At a Speed of Life!

ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ በቤቱ አከማችቶ የተገኘው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ በቤቱ አከማችቶ የተገኘ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ገለፀ። ተጠርጣሪው በቁጥጥር ሥር የዋለው ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ አከማችቶ ማስቀመጡን ኅብረተሰቡ ለፀጥታ…

ጃፓን በጦርነቱ ለተጎዱ ትምህርት ቤቶች መልሶ ግንባታ የሚውል 8 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን በሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ለትምህርት ቤቶች መልሶ ግንባታና የንጽህና አጠባበቅ ፕሮግራም የሚውል 8 ነጥብ 1 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ድጋፍ አደረገች። የድጋፍ ስምምነቱን በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ እና…

በአዲስ አበባ ባጋጠመ የእሳት አደጋ 21 ሱቆች ወደሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ሰፈራ አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ 21 የንግድ ሱቆች መቃጠላቸውን የእሳትና አደጋ ስጋትሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ አደጋው የደረሰው ከጠዋቱ 1 ሰዓት ከ50 ደቂቃ መሆኑን የኮሚሽኑ…

የእብድ ውሻ በሽታ ምንነት፣ምልክቶች እና መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእብድ ውሻ በሽታ በቫይረሱ በተለከፉ እንስሳት ንክሻ ማለትም በውሻ፣ ቀበሮ፣ ተኩላና በሌሎች የሚመጣ እና ወደ ጤናማ ሰው ሊተላለፍ የሚችል አደገኛ በሽታ ነው፡፡ የእብድ ውሻ በሽታ በሌሊት ወፍ አማካኝነትም ሊተላለፍ የሚችል ሲሆን÷ በሽታው የሚከሰተው…

ሰባት የአፍሪካ መሪዎች ለሰላም ተልዕኮ ወደ ዩክሬን አቀኑ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ለሰላም ተልዕኮ ወደ ዩክሬን ማቅናታቸው ተገልጿል፡፡ መሪዎቹ ለሰላም ተልዕኮ ነገ ወደ ሩሲያ ከማቅናታቸው በፊት በኪየቭ ከዩክሬን ፕሬዚዳንት ዜለንስኪ ጋር ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የደቡብ አፍሪካ እና የግብፅ…

በሜዲቴራኒያን ባህር ስደተኞችን የጫነች ጀልባ በመስጠሟ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግሪክ የ79 ሰዎች ህይወት ከነጠቀው ስደተኞችን የጫነች ጀልባ አደጋ በኋላ ቁጥሩ ከዚህ የሚልቁ ስደተኞች ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተነግሯል፡፡ ከጥቂት ቀናት በፊት በግሪክ ፍልሰተኞችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ በመስጠሟ 79 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው…

28ኛው የኢትዮጵያ ሜዲካል ላቦራቶሪ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 28ኛው የኢትዮጵያ ሜዲካል ላቦራቶሪ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ማህበሩ ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ ሙያውን ለማሳደግና ለማሻሻል እየሰራ መሆኑ በመድረኩ ተገልጿል፡፡ ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉባዔው÷ የሕክምና ላቦራቶሪ ፖሊሲ ልማትና ትግበራ፣…

“ፋይዘር” በኢትዮጵያ መድሐኒቶችን ያለትርፍ ማቅረብ በሚችልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው “ፋይዘር” የመድሐኒት እና የክትባት አምራች ኩባንያ በኢትዮጵያ ጥራት ያላቸው መድሐኒቶችን ያለትርፍ ማቅረብ በሚችልበት ሁኔታ ላይ ከአምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር ኢ/ር) ጋር መከረ፡፡ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር…

የብልጽግና ፓርቲ የፌዴራል ዞን ከፍተኛ አመራሮች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ እና የፌዴራል ዞን ከፍተኛ አመራሮች በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል። በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በአካዳሚው ውስጥ ‘‘ሩት ትሬነር ትሬ’’ በሚባል…

በኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የአንድ ማይል ውድድር  ብርቄ ሃየሎም የዓለም ክብረ ወሰን ሰበረች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኖርዌይ ኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የአንድ ማይል ውድድር ብርቄ ሃየሎም የዓለም ከ20 ዓመት በታች ክብረ ወሰን በመስበር አሸንፋለች፡፡ አትሌት ብርቄ ርቀቱን በ4 ደቂቃ 17 ሰከንድ 13 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው የዓለም ከ20 ዓመት በታች…