Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል 4 ነጥብ 7 ሚሊየን ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 4 ነጥብ 7 ሚሊየን ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡   የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ግርማ ባይሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት፥ ተማሪዎች…

ወደ ትግራይ ክልል ለሚጀመረው የየብስ ትራንስፖርት ጉዳት የደረሰባቸው 6 ድልድዮች ተጠግነው ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ትግራይ ክልል ዳግም ለሚጀመረው የየብስ ትራንስፖርት በግጭቱ ጉዳት የደሰረባቸው ሁሉም ድልድዮች እና መንገዶች ተጠግነው ለአገልግሎት ዝግጁ መደረጋቸውን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡   በአስተዳደሩ የድልድይ እና…

መድፈኞቹ በጉዲሰን ፓርክ ሁለተኛ ሽንፈታቸውን አስተናገዱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪሚየር ሊጉ መሪ አርሴናል በኤቨርተን የውድድር ዘመኑን ሁለተኛ ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ በጉዲሰን ፓርክ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ኤቨርተን በጄምስ ታርኮውስኪ የ60ኛ ደቂቃ ጎል አርሴናልን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድን…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ባሳዩት አጋርነት የሱዳን ህዝብ ተደስቷል- የሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባሳዩት አጋርነት የሱዳን ህዝብ ተደስቷል ሲሉ የሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደፋላ ኤልሃጅ አሊ ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

ብሔራዊ ባንክ 5 ቢሊየን ብር ጥሬ ገንዘብ ወደ መቀሌ መላክ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ውሳኔን ተከትሎ ብሔራዊ ባንክ 5 ቢሊየን ብር ጥሬ ገንዘብ ወደ መቀሌ መላክ ጀመረ። ጥሬ ገንዘቡ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ መሠራጨት እንደሚጀምር የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን…

በአማራ ክልል ከ2 ሚሊየን በላይ ነዋሪዎች ዳግም የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ውድመት ደርሶባቸው በነበሩ የውሃ ተቋማት ላይ በተደረገው ጥገና ከ2 ሚሊየን በላይ ነዋሪዎች ዳግም የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ማግኘታቸው ተገልጿል፡፡ የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ሃላፊ ወንዳጥር መኮንን…

አየር መንገዱ በሀዋሳ ከተማ ያስገነባው የአቪዬሽን ማሰልጠኛ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሀዋሳ ከተማ ያስገነባው የአቪዬሽን ማሰልጠኛ ማዕከል ተመርቆ ተከፈተ፡፡ ማዕከሉን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ መርቀው ከፍተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ እንዳሉትም÷የሀዋሳ ዓለም…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑክ በቱርክ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሰራዊት ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል አበባው ታደሰ የተመራው ወታደራዊ የልዑካን ቡድን በቱርክ ጉብኝት አደረገ፡፡ ልዑኩ የቱርክ ወታደራዊ ኃይል በክረምት ወቅት የተጣለበትን አገራዊ እና ዓለም-አቀፋዊ ግዳጅ ለመወጣት ያለዉን…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል  በሠላምና ጸጥታ ዘርፍ የተከናወኑ ሥራዎች ውጤት የተገኘባቸው መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል  በሠላምና ጸጥታ ዘርፍ በተቀናጀ መንገድ የተከናወኑ ሥራዎች አበረታች ውጤት ተገኘባቸው መሆኑ ተገልጿል። የክልሉ የጸጥታ ምክር ቤት በክልሉ ባለፉት 6 ወራት የተከናወኑ የሠላምና የጸጥታ ሥራዎችን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር…

በባቡር መሰረተ ልማት ላይ በተፈፀመ ስርቆት ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ደርሷል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባቡር መሰረተ ልማት ላይ  በተፈፀመ ስርቆት በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት  መድረሱን የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር አስታወቀ፡፡ የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር…