Fana: At a Speed of Life!

የአምራችነት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የአምራችነት ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ ዕለቱ "ከሸማችነት ወደ አምራችነት" በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ይህም ኢትዮጵያ ሸማች ከመሆን አልፋ አምራች በመሆን የሕዝብን ፍላጎት በሀገር ልጅ በደጇ…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በግብፅ አቻው ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በተካሄደው በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በግብፅ አቻው 1 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የ2023 አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጨዋታ ከግብጽ አቻው ጋር አካሂዷል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች…

በአፍሪካ የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሀገራት በትብብር ሊሰሩ ይገባል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሀገራት በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ የአፍሪካ ህብረት ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ፡፡ የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ጽህፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ህጻናት እና 250…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከ3 የስኳር ፋብሪካዎች ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ከ3 ግዙፍ የስኳር ፋብሪካዎች ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እና የሶስቱ የስኳር ፋብሪካ…

ሀሰተኛ ገንዘብ አትመው በማሰራጨት የተጠረጠሩ 4 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርና ሀሰተኛ ገንዘብ በማተም ወንጀሎች ላይ የተሰማሩ አራት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ባደረገው ክትትል በሕገ ወጥ መንገድ ሊዟዟር…

በፀጥታ ችግር ፈተና ያልወሰዱ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ከመስከረም 8 ቀን ጀምሮ ይፈተናሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፀጥታ ችግርና በሌሎች ምክንያቶች ፈተና ያልወሰዱ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞችን ለመፈተን መዘጋጀቱን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የ2015 ዓ.ም የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፊኬት (12ኛ…

የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ ወታደራዊ ትብብሮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ወታደራዊ ትብብሮች እንዲሁም የልምድ ልውውጦች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከልዑካን ቡድናቸው ጋር በደቡብ…

አቶ አረጋ ሀገራዊ ምክክሩ ጠንካራ ኢትዮጵያን ለመገንባት ትልቅ መደላድል እንደሚፈጥር ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያይተዋል። አቶ አረጋ ከበደ ባለፉት ዓመታት በተፈጠሩ የተሳሳቱ ትርክቶች በሕዝብ አንድነት ላይ አደጋ የሚጥሉ ሁኔታዎች…

ሕብረተሰቡ የመረዳዳት ባህሉን አጠናክሮ ሊያስቀጥል ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ እርስ በእርስ የመረዳዳት ባህሉን አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። ''የበጎነት ቀን''ን ምክንያት በማድረግ በባህር ዳር ከተማ ደጋፊ ለሌላቸው 230 ወገኖች ዛሬ ድጋፍ ተደርጓል።…