Fana: At a Speed of Life!

የኢጋድ እና የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ ተቋም የሚኒስትሮች ጉባዔ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) እና የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ ተቋም (ኢኤሲ) በስደተኞች ጉዳይ በዩጋንዳ ካምፓላ ሲያካሂዱት የነበረው የሚኒስትሮች ጉባዔ ዛሬ ተጠናቋል። ለሁለት ቀናት በቆየው ጉባዔ ላይ የምስራቅ አፍሪካ…

አገራት የዲጂታል ቴክኖሎጂን ለሰላም ግንባታ መጠቀም ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)አገራት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ ይዞት የመጣውን እድል ለሰላም ግንባታና ኢኮኖሚ ትስስር መጠቀም ላይ በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ አገራት አምባሳደሮች ገለጹ፡፡ ሜክሲኮ፣ ኢንዶኔዥያ፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ቱርክና አውስትራሊያ እንደ…

ሩሲያ የዩክሬን የጦር መሳሪያ አውድመዋል ላለቻቸው ከ10 ሺህ በላይ ወታደሮቿ ጉርሻ ሰጠች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ10 ሺህ በላይ የሩሲያ ወታደሮች “የጠላትን ዋና ዋና የጦር መሳሪያዎች በማውደማቸው እና በመማረካቸው” ጉርሻ ማግኘታቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። የሩሲያ ወታደሮች ታንክ፣ መድፍ፣ ተዋጊ ጄት ወይም ሌላ ወታደራዊ ቁሳቁስ በግል…

ምርትና ምርታማነትን የሚጨምሩ ሥራዎች በመሥራት ፈተናን መሻገር እንደሚቻል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈጠራን እንዲሁም ምርትና ምርታማነትን የሚጨምሩ ሥራዎችን በትኩረት በመሥራት የሚፈታተኑ ጉዳዮችን መሻገር እንደሚቻል የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አሥፈፃሚና የደቡብ ምዕራብ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ። ለአምሥት ቀናት…

በሕገ ወጥ በተያዘ 165 ሺህ ካሬ ሜትር መሬት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ከተማ አስተዳደር ሕገ ወጥ የመሬት ወረራን ለመከላከል በትኩረት እየሠራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ናስር ሁሴን ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ሕገ ወጥ የመሬት ወረራን ለመከላከል በተሠራው ሥራ እስካሁን 165…

“ከዚህ በኋላ ዘረኝነት ያለበት እግርኳስ ውድድር አይኖርም” –  ፊፋ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል (ፊፋ) ከዚህ በኋላ ዘረኝነት ያለበት እግርኳስ ውድድር እንደማይኖር ገለጸ፡፡ በብራዚላዊው አጥቂ ቪኒሺየስ ጁኒየር የሚመራ ከተጫዋቾች የተውጣጣ የፀረ- ዘረኝነት ኮሚቴ ማቋቋሙን ፊፋ ይፋ አድርጓል፡፡ የፊፋው…

ጤናማ የግብይት ሥርዓትን መተግበር የሚያስችል የታሪፍ ሥርዓት ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴሌኮም ዘርፍ ጤናማ የግብይት ሥርዓትን መተግበር የሚያስችል የታሪፍ ስርዓት ከ2016 በጀት ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ባልቻ ሬባ እንደገለጹት ÷ ተቋሙ…

ጤናማ የግብይት ሥርዓትን መተግበር የሚያስችል የታሪፍ ሥርዓት ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴሌኮም ዘርፍ ጤናማ የግብይት ሥርዓትን መተግበር የሚያስችል የታሪፍ ስርዓት ከ2016 በጀት ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ባልቻ ሬባ እንደገለጹት ÷ ተቋሙ…

ኮሚሽኑ ሕገ-ወጥ የሕጻናት ዝውውርን ለመግታት የቁጥጥር ሥርዓት ማጠናከር እንደሚገባ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ሕገ-ወጥ የሕጻናት ዝውውርን ለመግታት የቁጥጥር ሥርዓት ማጠናከር እና በጋራ የግንዛቤ መፍጠር ሥራ መሥራት እንደሚገባ አሳሰበ። ለሁለት ቀናት የሚቆይ በሕገ-ወጥ የሕጻናት ዝውውር ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ የጥናትና…

በወላይታ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ኦፋ ወረዳ ማንቻ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ተሳፋሪዎችን ጭኖ ከወላይታ ሶዶ ወደ ጎፋ በማምራት ላይ እንዳለ በፍሬን ብልሽት ምክንያት ከመንገድ ወጥቶ በመገልበጡ ነው…